ልጥፎች

ከማርች, 2017 ልጥፎች በማሳየት ላይ

የፀረ ኪራይ ሰብሳቢነት ትግሉ የሕዝቡን ንቁ ተሳትፎ ግድ ይላል

የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ በአንድ ወቅት የሚጠናቀቅ ሳይሆን በሂደት የሚከናወን ነው፡፡ የስርዓት ግንባታውን ከዳር ለማድረስ በሂደቱ ከውስጥና ከውጭ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን ማለፍ ያስፈልጋል፡፡ በሀገራችን እየተካሄደ የሚገኘው የልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ በእስከአሁኑ ሂደት ውጣ ውረዶች ሳይበግሩት በርካታ ድሎችን አስመዝግቧል፡፡ በሂደቱ ያጋጠሙ በርካታ ተግዳሮቶችን ታግሎ በማስተካከል ሂደቱን ለማሳለጥ ተሞክሯል፡፡ የስርዓት ግንባታውን እየተፈታተኑት ከሚገኙ ችግሮች ውስጥ አንዱ የሆነው የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባር ሲሆን በዚህ ላይ ትግል ከተጀመረ ሰነባብቷል፡፡ ይህ በመሆኑም ባለፉት 15 ዓመታት ከየትኛውም መሰል ሀገር የተሻለ እድገት ማስመዝገብ ችለናል፡፡ በየሴክተሩ በተደረገው ርብርብ መጥፎ ገጽታችን በለውጥ ተምሳሌትነት ተቀይሯል፡፡ ሆኖም ግን አሁንም ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ስርዓታችን ከኪራይ ሰብሳቢነት ችግር ባለመላቀቁ ትግሉ ሊቀጥል ግድ ነው። ኪራይ ሰብሰቢነት ከገበያ ውድድር ውጪ ለስልጣን ባለ ቀረቤታ አማካኝነት ያልተገባ ጥቅም የሚግበሰብስበት የዜሮ ድምር ስልት ነው፡፡ ይህ ተግባርና አመለካከት ለኢኮኖሚው ባበረከቱት አስተዋጾ ልክ ከሚገኝ ፍትሃዊ ጥቅም ጋር ፍጹም ተቃራኒ የሆነ አካሄድ ሲሆን፤ ስር እየሰደደ በሄደ ቁጥር በሀገር ውስጥ የሚገኘው ኃብት በጥቂቶች ቁጥጥር ስር እንዲውል መንገድ የሚከፍትና ብዙኃኑን የሚያገልል ሁኔታ እንዲፈጠር የሚያደርግ ነው፡፡ በተከታታይ አመታት በግብርና ገጠር ልማት ዘርፍ ባደረግነው ርብርብና በተመዘገበው ስኬት የተነሳ መላው አርሶ አደራችን የብልፅግናው ምንጭ የራሱንና የቤተሰቡን ጉልበት አስተባብሮ በማሳው ላይ የሚያደርገው ጥረት ብቻ መሆኑን መረዳት ከጀመረ ውሎ አድሯል። በዚህ የተ

Gootota misoomaa keenya baga gammaddan!

ምስል
Har'a magaalaa Adaamaa galma Abbaa Gadaatti Gootoonni misoomaa Oromiyaa 922 badhaafamaniiru. Gootota misoomaa kanaaf qaamoleen deeggarsa taasisaa turanis badhaasa qophaa'eef fudhataniiru.Badhaafamtoota keessaa 105 Dubartoota akka ta'an himameera.Isin hundumtuu baga gammaddan! Egaa badhaafamuu qofaan galma ta'uu akka hindandeenye hubachuudhaan bu'aa itti aanuuf carraaquufi lakkoofsa adda durootaa daran dabaluuf hundumtuu hojjechuudhaan shoora gamasaa gumaachuutu irraa eegama. Gootonni misoomaa keenya haala kanaan beekkamtii argatanii wayita badhaafaman humnoonni gadduudhaan ijjisaanii diimatu akka jiran beekuudhaan bu'aa caaluuf xiiqiidhaan hojjechuun barbaachisaadha!

የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስበሰባውን አጠናቀቀ

ምስል
የጥልቅ ተሃድሶ ንቅናቄው የደረሰበትንና በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽ ዘመን የሁለተኛው ዓመት አጋማሽ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ለሁለት ቀናት የገመገመው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ መጠናቀቁን አስተውቋል፡፡ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ከየካቲት 27-28/2009 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ እንደገና በጥልቀት የመታደስ የንቅናቄ መድረኮች በተቀመጠላቸው አቅጣጫ መሰረት የተፈፀሙ መሆናቸውን ገምግሟል፡፡ የተሃድሶ ንቅናቄው በየደረጃው ባለ አመራር፣ አባላት፣ በሲቪል ሰርቫንቱ እና በህዝቡ ደረጃ ሰፊ ውይይት መደረጉንና በተሃድሶ አጀንዳዎቹ ላይም በተሻለ ሁኔታ የጋራ መግባባት መደረሱንም ተመልክቷል፡፡ መድረኮች በአመራርና በአባላት ለመተጋገል ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ከመሆኑም በላይ በሲቪል ሰርቫንቱና በህዝቡ ዘንድም የተነሱ ችግሮች ይፈታሉ የሚል ተስፋ ማሳደሩን አይቷል፡፡ በተሃድሶው ሀገራችን በመስቀለኛ መንገድ ላይ እንዲትቆም ያስገደዳትን አስከፊ ሁኔታ በመቀልበስ የተጀመረው ሀገራዊ የህዳሴ ጉዞ ለማሳካት የሚያስችል መግባባት እንደተፈጠረም ኮሚቴው ገምግሟል፡፡ በአጠቃላይ የጥልቅ ተሃድሶ ንቅናቄው ባለፉት 15 የተሃድሶ ዓመታት በልማት፣ በሰላም እና በዴሞክራሲ መስኮች የተመዘገቡ ወርቃማ ስኬቶች ላይ ህዝቡ ከፍተኛ ድርሻ እንደነበረውም የጋራ መግባባት ተፈጥሮበታል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የኪራይ ሰብሳቢነት ወኪል የሆኑት የትምክህትና ጠባብነት አመለካከቶችና ተግባራት የፌዴራላዊ ዴምክራሲያዊ ስርዓቱ አደጋ መሆናቸውን በመግባባት በቀጣይ ትግል የህዳሴ ጉዞውን ማደናቀፍ ከማይችሉበት ደረጃ ላይ በማድረስ ሀገራዊ ህዳሴውን እውን ለማድረግ ህዝቡ መነሳሳቱንም ኮሚቴው ተመልክቷል፡፡ የመልሶ ማደረጃት ስራው በተመለከተም በተለይ ከክልል ቀጥሎ ባሉ የአስፈፃሚ አካላት

Living History in Ethiopia

ምስል
Living History in Ethiopia Read more:http://www.huffingtonpost.com/entry/living-history-in-ethiopia_us_58b47cf1e4b02f3f81e44ae5