ልጥፎች

ከጃንዋሪ, 2019 ልጥፎች በማሳየት ላይ

መንግስት እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከዛሬ ጀምሮ የተኩስ ማቆም ውሳኔ አሳልፈዋል

ምስል
መንግስትና ኦነግ ከዛሬ ጀምሮ ተኩስ በማቆም የኦነግ ሰራዊት በጥቂት ቀናት ወደ ካምፕ እንዲገባ ውሳኔ አሳለፉ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከዛሬ ጀምሮ የተኩስ ማቆም ውሳኔ አሳልፈዋል። ከዚህ በተጨማሪም የኦነግ ሰራዊት በጥቂት ቀናት ውስጥ ካለበት ጫካ ወጥቶ ወደ ካምፕ እንዲገባም ውሳኔ አሳልፈዋል። መንግስት እና ኦነግ ውሳኔዎችን ያሳለፉት የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት በዛሬው እለት በአምቦ ከተማ ባዘጋጀው የእርቅ ስነ ስርአት ላይ ነው። በዛሬው እለት በተዘጋጀው የእርቅ ስነ ስርዓት ላይ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትና የኦነግ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲቄዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ወጣቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች እና የአምቦ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል። በመድረኩ ላይም መንግስት እና ኦነግ በኦሮሞ ባህል መሰረት ኮርማ በሬ በማረድ በይፋ የእርቅ ስነ ስርአት ፈጽመዋል። ሁለቱም አካላት ከዚህ በኋላ ወደ ደም መፋሰስ እንደማይገቡ እንዲሁም ያለፈውን ነገር በመተው ስለወደፊቱ ብቻ በጋራ ለመስራት በእርቅ ስነ ስርዓቱ ቃል ገብተዋል። በመድረኩ ላይ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከስምምነት የደረሱባቸው ዝርዝር የውሳኔ ነጥቦች ይፋ ተደርጓል። ዝርዝር ስምምነቱንም የቴክኒክ ኮሚቴውን በመወከል የፖለቲካ ተንታኝ እና አክቲቪስት አቶ ጀዋር መሃመድ ያቀረቡ ሲሆን፥ ሁለቱንም አካላት በማነጋገር በዝርዝር ውሳኔው ላይ መደረሱን አስታውቀዋል። በዚሀም መሰረት ከዛሬ ጀምሮ በመንግስት እና በኦሮሞ ነፃነት ግንባር መካከል ጦርነት መቆሙን አስታውቀዋል። ወደ ግጭት የሚያስገቡ ትንኮሳዎችን ሙሉ በሙሉ መከልከሉን እ

Qaamoleen lamaan tiruu waliin nyaataniiru,Labsiinis labsameera!

ምስል
Mootummaa fi ABO lolaa fi olola akka dhaaban labsame Finfinnee, Amajjii 16,2011(FBC)- Koreen teeknikaa araaraa mootummaa fi Adda Bilisummaa Oromoo(ABO) lolaa fi olola dhaabuu garee lamaanii labse. Koreen teknikichaa Kibxata darbe magaalaa Finfinnee Giddugala Aadaa Oromootti marii garee lamaan hirmaachiserratti hundaa'un isaa ni yaadatama. Koreen hundaa'es har'a Amajjii 16,2011 eegale lolli gama lamaaniinuu akka dhaabbatu labseera. Korichi guyyaa har'aa marii isaa magaalaa Ambootti taasiseera. Marichaanis karoora baasee, yeroo itti raawwatus kaa'uun murteewwan dabarseera. Murteewwan darbanis; 1/Ololli miidiyaa gama lachuunuu akka dhaabbatu, 2/ Komii yoo qabaatan, miidiyaaf ibsa kennuu hin danda'an. 3/Komii yoo qabaatan koree hundaa'e qofaaf gabaasu. 4/Badii amma ammaatti WBOn raawwateef dhiifamni godhameera. 5/ WBO gara kaampiitti galchuun guyyoota 20 giddutti xumurama. 6/Guyyoota kurnan jalqabaatti korichi qophii godha. 7/Kurnan lammaf

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከመምህራን ጋር ያደረጉት ውይይት ክፍል 3

ምስል

ቤተ መንግሥት ድረስ ገብተው ጉድ ሊሰሩን የነበሩ የሠራዊቱ አባላት መኖራቸውን ካሰብን......

ምስል
ቤተ መንግሥት ድረስ ገብተው ጉድ ሊሰሩን የነበሩ የሠራዊቱ አባላት መኖራቸውን ካሰብን፤ በሕዝብ ላይ ተኩሶ ሀገር ወደ ትርምስ የሚከት አምስትም አስርም የሠራዊት አባል እንደሚኖር አስበን፤ በሥርዓት ስለማሸነፍ እናስብ፤ በመተማ የተፈጸመው ድርጊት የሚኮነን ነው፡፡ መተኮስን እንደ አማራጭ ማየት አልፈልግም በሚል መከላከያ ሠራዊታችን ውስጥ ዛሬም ቃታ ስበው ሀገር ማተራመስ የሚፈልጉ ድብቅ ዓላማ ያላቸው አባላት እንዳሉ አሳይቶናል፡፡ መፍትሔው ግን ተረጋግተን ማሰብ ነው፡፡ ተረጋግተን መጠየቅ ነው፡፡ ተረጋግተን ማሸነፍ ነው፡፡ በቅርቡ ወደ ቤተ መንግሥት ገስግሰው ጠቅላዩን ለመጠቅለል ያሰቡ የሠራዊቱ አባላት በጦር ፍርድ ቤቱ የተፈረደባቸውን ሰምተናል፡፡ ቤተ መንግሥት ድረስ ሄዶ እድሉን መሞከር የሚፈልግ የሠራዊት አባል ካለ ህዝብ ማሃል ሆኖ የሚያበጣብጥ ነገር ቢፈ ጽም አይገረመን፡፡ ይልቁንስ ሁሌም ንቁ ሆነን ችግሩ ብሶ እንዳይጎዳን እንተባበር፡፡ የመተማን ችግር በተመለከተ አማራ ብዙሃን በዘገበው ዘገባ ላይ የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ የሱር መኪኖች ተፈትሸው እንዲወጡ በነበረው ስምምነት ከህዝቡ ጋር እየተካሄደ ያለው ውይይት ሳያልቅ መኪኖቹ በመውጣታቸው ለማስቆም በፈለጉት ሰዎች እና በመከላከያ መካከል በተነሳ ግጭት ሰዎች መሞታቸውን ተናግረዋል፡፡ ሱር ኮንስትራክሽን በአካባቢው በድብቅ ሲፈጽመው የኖረው ሴራ እንዲህ ባሉ ወገን የሚረግፍባቸው ግጭቶች መንስኤም መሆኑ ያሳዝናል፡፡ የህግ አለመከበር ችግር ውሎ አድሮ አሁንም በሱር ምክንያት ዜጎች ለሞት ተዳርገዋል፡፡ አሁንም በሱር ምክንያት መተማ ለብጥብጥ ተዳርጋለች፡፡ በዚህ ሁሉ ሁኔታ ውስጥም ግን ተረጋግቶ መፍትሔ መፈለግና መደማመጥ ያስፈልገናል፡፡ ቀጠናው መከላከያ ይውጣ የሚባልበት ቀጠና አይደለም፡፡ የተቀ

የኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ተሻጋሪ ግንኙነት ሕግ እየተበጀለት ነው

ምስል
ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚጋሯቸውን ድንበሮች ለማቋረጥ ሕጋዊ ሰነድ መያዝ እንዲቻል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እየሠራ እንደሆነ ታወቀ፡፡ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ዕርቅ ከተደረገ በኋላ የሁለቱ አገሮች ዜጎች እንዳሻቸው ድንበር እየተሻገሩ ዘመድ ሲጠይቁ፣ ሲጎበኙና ሲነግዱ የነበረ ቢሆንም፣ ይኼንን ግንኙነት ፈር ለማስያዝ ሁለቱ አገሮች ለሚፈራረሟቸው ስምምነቶች በመዘጋጀት ላይ መሆናቸውን ሪፖርተር ከምንጮች ለማረጋገጥ ችሏል፡፡ በዚህም መሠረት አዲስ የተከፈተውን የኦምናሃጀር ሁመራ ድንበር ጨምሮ የዲባይሲማ-ቡሬ፣ የሰርሐ-ዛላምበሳና የአዲኳላ-ራማ ድንበሮችን ለማቋረጥ ሕጋዊ ሰነድ መያዝ እንደሚያስፈልግ ተነግሯል፡፡ ቅዳሜ ታኅሳስ 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከመላ አገሪቱ የተውጣጡ መምህራንን ባወያዩበት ወቅት ባሉት መሠረት፣ በሁለቱ አገሮች መካከል የሚኖሩ ግንኙነቶችን የሚገዙ ስምምነቶች በቅርቡ ይፈረማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ምንጮች አክለዋል፡፡ በራማ-ዛላምበሳና በሌሎች ድንበሮች አካባቢ ተጀምሮ የነበረው ግንኙነት እነዚህ የጉዞ ሰነዶች ሳይኖሩ እንዳይደረግ በመባሉ መቋረጡ የሚታወስ ሲሆን፣ ካሁን ቀደም ከተከፈቱት ድንበሮች በተጨማሪ ሰኞ ታኅሳስ 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ተጨማሪ ሁለቱን አገሮች የሚያገናኛቸው የኦምናሃጀር-ሁመራ ድንበር በይፋ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በይፋ ተከፍቷል፡፡ ድንበሩ በይፋ በተከፈተበት ወቅት በኢትዮጵያ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የትግራይ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር)፣ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና የአገር መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኰንን የተገኙ ሲሆን፣ በኤርትራ በኩል የኤርትራ የ

Siyaasaan moo'anneerra,diinagdee irratti haa cimnu!

ምስል
Sabni Oromoo siyaasaan moo'ateera.Injifannoo boonsaa galmeessiseera.Kanneen injifannoo culuqaa kana duubatti deebisuuf wixxiffatan irratti qabsaa'uun fashaleessaa diinagdee keenya guddifachuun ajandaa saba keenyaa guddicha ta'uu qaba. Akkuma siyaasaan injifannoo guddaa arganne damee diinagdeetiinis injifannoo cululuqu galmeessisuuf hundumtuu kutannoodhaan hojjechuu qaba.Hojii tuffachuu keessaa ba'ee lammiin hundi kutannoodhaan hojjennaan akkuma qabsoo bara hedduu booda injifannoo siyaasaa hunda ajaa'ibsiise galmeessine diinagdeedhaanis waan ijaan mul'atu qabaachuu qabna. Kana gochuuf ammoo Oromiyaan mijooftuudha.Qabeenya lafaafi humna namaa ol'aanaa qabna.Humni namaa qabnu siyaasa oliif gadi afarfamu keessaa ba'ee dhimma diinahgdee irratti xiyyeeffatee akka socho'u taasifamuu qaba.Guyyaa guyyaadhaan waan humna diinagdee keenya guddisu maal hojjenne? jennee of gaafachuu qabna.Gaaffiin kun nama dhuunfaa irraa kaasee hanga dhaabbi