ልጥፎች

Haala yeroo irratti ejjannoo Mootummaa Naannoo Oromiyaa

ምስል
Haala yeroo irratti ejjannoo Mootummaa Naannoo Oromiyaa ilaalchisuun ibsa Biiroo Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Naannoo Oromiyaatiin kenname Mootummaan Naannoo Oromiyaa hojiiwwan roga maraan hojjetamu keessatti faayidaafi fayyadamummaa ummataa mirkaneessuuf duraa duubaan tarreessee itti hojjechaa jira.bu’aawwan gurguddoos galmeessaa jira. Dhimmi Finfinnees tahe dhimmoonni kana waliin wal qabatan hunduu duraa duubaan deebii akka argatan haaroomsaan kan irratti walii gala mee hojiitti jijjiiramaa jiru. Dhimmi daangaa bulchiinsaa magaalaa Finfinnee fi Oromiyaa gidduu jiru furmaata waaraa hamma argatutti manneen jireenyaa daangaa Oromiyaa darbanii ijaaramanii fi Mootummaan Naannoo Oromiyaa gaaffii irratti dhiyeessaa jiru fala otoo hin argatin fayyadamtootaaf carraadhaan dabarsuun sirrii akka hin taanee mootummaan Naannoo Oromiyaa ni amana. Waan ta’eefiis murtoon kun akka hojiirra hin oolle Mootummaan Naannoo Oromiyaa ejjannoo cimaa qabatee jira, ejjannoon kun adda duru...

የአገራችን ሚዲያዎች ጉዳይ

ምስል
የወያኔ ሽማግሌ አመራሮች የሰሩትን ሰርተው ወደ መቀሌ ገብተው ከተሸሸጉ ወዲህ  20 ያህል አዲስ የህትመት እና የብሮድካስት ሚዲያዎች ተ ፈጥረው በመስራት ላይ እንደሚገኙ ይነገራል።ከሃገር ውጪ የነበሩ መገናኛ   ብዙሃን ጭምር ወደ ሃገር ውስጥ እንዲገቡ ሆኗል፤ይህም የሚዲያው ምህዳር እየሰፋ ስለመሆኑ ማሳያ ነው። የህትመትም ሆኑ የብሮድካስት ሚዲያዎች በተፈጠረው ምቹ ሁኔታ ተጠቅመው በነፃነት መስራት መቻላቸው ለህዝቡና ለአገሪቱ መልካም ቢሆንም አንዳንድ የህትመትም ሆኑ የብሮድካስት ሚዲያዎች የሚሰሩበት ሁኔታ የተገኘውን ነፃነት ወደኋላ የሚመልስ እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል በአሁኑ ወቅት ለከት አጥተው እንደፈለጉ በመሆን ላይ የሚገኙ ሚዲያዎችን ስመለከት በ1985 ዓ.ም የነበረው የሚዲያ ሁኔታና በቅርቡ ኢ ኤንኤን(ENN) በተባለው ሚዲያ ላይ የተወሰደው እርምጃ ትዝ ይለኛል ኢህአዴግ በ1983 ዓ.ም አገሪቱን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ የሰላምና መረጋጋት ኮሚቴም የስራ ድርሻውን ከተወጣ በኋላ በተለይም የህትመት ሚዲያዎች እንደ አሸን ፈልተው አይተናል፤በወቅቱ ከሴቶች መብት ጋር የሚጋጩ ዘገባዎች በመሰራጨታቸው ምክንያት ሴቶች እህቶቻችን ለተቃውሞ አደባባይ መውጣታቸውንም አስታውሳለሁ በዚያን ወቅት እጅግ ተበራክተው የአንባቢያንን ቀልብ የሳቡ ሚዲያዎች በነበረባቸው ችግር ምክንያት ገበያውን መቋቋም ባለመቻልና በሌሎችም ምክንያቶች ለመጥፋት ተገድደዋል። አሁን ያለውን የአገራችን ሚዲያዎች ዘገባ ስመለከት ሳነብና ሳዳምጥ   በፊት የነበረው ሁኔታ ተመልሶ ይመጣ ይሆን የሚል ስጋት አለኝ።እኔ እንደ አንድ ግለሰብ ይህ ስጋት ቢሰማኝም አንዳንድ ብሮድካስተሮችና የሚዲያ ባለቤቶች ግን የእኔን ያህል ስጋት እንደሌ...

Carraa Mana Waliinii Finfinnee?

ምስል
Finfinnee Gurraandhala 27/2011(Tolawaaq Waarii) Wiixata darbe bulchiinsi Magaalaa Finfinnee manneen jireenyaa waliinii lakkoofsaan kuma 51 caalaniif Roobii Gurraandhala 27 bara 2011 carraa akka baasu ilaalchisuudhaan ibsa baase. Itti gaafatamtuun bulchiinsa misooma manneenii Finfinnee Inijinar Sannaayit Daamxaw ibsa kaleessa Addis tv qofaaf kennaniin manneen carraan ittii ba’uufi gatii isaanii tarreessanii dubbatan.Qondaalli tun manneen ijaaramaa turaniif abbootii carraatiif carraan akka ba’u himuudhaan ala dabalanii dhimma wal xaxaa nannawa kana jiru irratti hin dubbanne,rakkoofi falasaas hin kaafne. Sababa kanaan dubbiin dhugaa duubaan dhufaa jira.Daangaan Finfinneefi Oromiyaa adda ba’ee utuu hin beekamin manneen qonnaan bulaa Oromoo lafasaa irraa buqqisuudhaan ijaaramaniif carraa baasuun sirrii miti jedhamaa jira.Qaamoleen hawaasaa adda addaas yaadasaanii kennaa jiru. Yaadawwan kallattii adda addaatiin kennamaa jiran akka mul’isanitti adeemsi bulchiinsa Magaalaa Finfinnee b...

ያለ ማስረጃ ተጠርጥረው ጉዳት ለደረሳባቸው እስከ 50,000 ብር ካሳ ይከፈላል

ምስል
በሥራ ላይ ያለውን የፀረ ሽብርተኝነት ሕግ ለመተካት የተዘጋጀው ረቂቅ አስፈጻሚውንም ተጠያቂ ያደርጋል ላለፉት አሥር ዓመታት በሥራ ላይ የሚገኘውን የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 ስያሜውን ጭምር ለመተካት ተዘጋጅቶ ውይይት እየተደረገበት የሚገኘው፣ ረቂቅ አዋጅ አስፈጻሚ አካላትን ጭምር ተጠያቂ የሚያደርግ ድንጋጌ የያዘ ነው፡፡ ‹‹ የሽብር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ›› በሚል ስያሜ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ወንጀልን የመከላከል፣ የመመርመር ወይም የክርክር ሒደቱን የማስፈጸም ኃላፊነት የተሰጠው ማንኛውም ሰው፣ የተሰጠውን ኃላፊነት ሕግን በመተላለፍ በሚፈጸመው ማንኛውም ድርጊት እንደመተላለፉ ዓይነትና እንዳስከተለው የጉዳት ዓይነት በዲሲፕሊን፣ በፍትሐ ብሔርና በወንጀል ተጠያቂ እንደሚሆን ደንግጓል፡፡    የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የተፈጸመውን የጥፋት ዓይነትና ድርጊቱን የፈጸሙ ተጠያቂ መሆናቸውን ማረጋገጥ እንዳለበትና ፍርድ ቤቱም በወንጀል ክርክር ሒደት የሕግ አስፈጻሚ አካላት የሕግ ጥሰት የፈጸሙ መሆኑን ካረጋገጠ፣ የሕግ ጥሰቱን የፈጸመው ሰው ወይም ተቋም ለተጎጂው አካል ከ 1,000 ብር እስከ 50,000 ብር የሚደርስ የህሊና ጉዳት ካሳ እንዲከፈለው በያዘው የክርክር መዝገብ ላይ ሊወሰን እንደሚችል በረቂቅ አዋጁ ተደንግጓል፡፡ ፍርድ ቤት ለተጎጂ የህሊና ካሳ መወሰኑ፣ ተጎጂው ከህሊና ውጪ ለደረሰበት ጉዳት፣ ጉዳቱን ባደረሰበት አካል ላይ የዲሲፕሊንና የወንጀል ክስ ከማቅረብ እንደማያግደው አክሏል፡...