ልጥፎች

ድርጊቱንም ዜናውንም የመሥራት አባዜ

ምስል
ድሮ ያነበብኩት አንድ መጽሐፍ ነበር፡፡ ሰውዬው አንድ ታዋቂ ጋዜጣ ማዘጋጀት ፈለገ፡፡ ጋዜጣው ማንም ያላገኘውን ዜና ማግኘትና ቀድሞ ዜናውን ማግኘት አለበት ብሎ ወሰነ፡፡ ይሄንን ለማድረግ የተከተለው ስልት ‹ተግባሩንም ዜናውንም መሥራት› የሚል ነበር፡፡ መኪና ለመጥለፍ ያቅዳል፤ ዜናውን ሠርቶ ወደ ማተሚያ ቤት ይልክና ሊወጣ ሲል መኪናው ይጠልፈዋል፡፡ ተግባሩንም ዜናውንም ስለሚሠራው ማንም አይቀድመውም፤ ማንም አያገኘውም፡፡ አውሮፕላን ጠልፏል፣ ፋብሪካ አቃጥሏል፣ ባንክ አስዘርፏል፤ ሰዎች አስገድሏል፡፡ በዚህ ሁሉ ጊዜ ዜናውን አስቀድሞ እንደ ፊልም ስክሪፕት ራሱ ይጽፍና ጋዜጣውን ካዘጋጀ በኋላ ነበር ድርጊቱንም ራሱ ይፈጽመዋል፡፡ መጀመሪያ አካባቢ ሰዎች ሁሉ በአድናቆት የሚያነቡት ጋዜጣ ሆነ፡፡ ሌሎች ሚዲያዎች ሪፖርተሮቻቸውን ወቀሱ፡፡ የሌሎች ጋዜጣ ደንበኞችም እየፈለሱ ወደዚህ ጋዜጣ ሄዱ፡፡ ነገሩ ግን ከዚህም በላይ አስደናቂ መሆን ጀመረ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ድርጊቱና ጋዜጣው በተመሳሳይ ሰዓት መውጣትና መፈጸም ጀመሩ፡፡ ይባስ ብሎም ጋዜጣው ከድርጊቱ ቀድሞ መውጣት ጀመረ፡፡ ይሄን ጊዜ ብልሆች ተጠራጠሩ፡፡ የተወሰኑ አካላት ምርመራ ጀመሩ፡፡ በመጨረሻም ደረሱበት፡፡ የጋዜጣው ቀዳሚነትና ብቸኛ የዜና ምንጭነት ምክንያት፣ ድርጊቱንም ዜናውንም አንድ ሰው ስለሚሠራው መሆኑ ታወቀ፡፡ ያው ዘብጥያው ይመቻችለታል እንግዲህ፡፡ ሕወሐት ተነካሁ፣ ተመታሁ፤ ተጠቃሁ ማለት ጀምሯል፡፡ ለዚህ ኡኡታው መቅድም ነበረው፡፡ መጀመሪያ ድርድሩ አይሳካም አለ፡፡ ቀጥሎ ደግሞ ቅድመ ሁኔታ አስቀመጠ፡፡ ቀጠለና በምዕራብ በኩል ተጠቃሁ አለ፡፡ ከዚያ የተናጠል የተኩስ አቁሙ ፈርሷል አለ፡፡ አስከትሎ ደግሞ በየሀገሩ ያሉ ተከፋይ የነጭ ሠራዊቱን ማንጫጫት ጀመረ፡፡ የበጋ ስንዴን ከመቃወም ጀምረው የኢትዮጵያ አየር መ...

የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ

ምስል
  የትግራይ ህዝብ ችግሮችን ለመፍታት ሰላማዊ አማራጭ ዛሬም፤ ነገም ብቸኛዉ መፍትሄ ነዉ! መንግስት ተገዶ የገባበትን የሰሜኑን ጦርነት በሰላም ለመቋጨት ያስችላሉ ያላቸውን እርምጃዎች ሲወስድ መቆየቱ ይታወቃል። የሽብር ቡድኑ ህወሃት ከወረራቸው የአማራና የአፋር አብዛኞቹ አካባቢዎች ተገፍቶ እንዲወጣ ከተደረገ በኋላ መንግስት፤ • ሙሉ የሰራዊትና ሎጂስቲክስ አቅም እያለው ወደ ትግራይ ክልል ከመግባት መቆጠቡ • የተሳለጠና ያልተቋረጠ የሰብአዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል እንዲገባ የተናጠል ተኩስ አቁም ማድረጉና ምቹ ሁኔታን መፍጠሩ • ለሰላም በር ይከፍታል በሚል እስረኞችን መፍታቱ • የሰላም አማራጭንም አሟጦ ለመጠቀም እንዲቻል የሰላም አማራጭ አብይ ኮሚቴን በይፋ ወደ ስራ አስገብቶ ግልጽ አቅጣጫንም ማስቀመጡ • አስፈላጊ የሆኑ መሰረታዊ ቁሳቁሶች ወደ ትግራይ እንዲጓጓዝ ማድረጉ • በአሸባሪዉ ቡድን የወደሙ አገልግሎት መስጫዎችን በመጠገን በሶስተኛ ወገን በኩል ስራ ለማስጀመር እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ሆኖም አሸባሪው ቡድን ከውጪ ደጋፊዎቹ ጋር በመሆን ጦርነቱን የመቀጠል ከፍተኛ ፍላጎትን ሲያንጸባርቅ ቆይቷል፡፡ ከበባውን እንሰብራለን፣ መተማመኛችን ክንዳችን ነው፣ የትግራይ መሬቶች ተወረዋል፣ እናስለቅቃለን፣ ወዘተ በሚል ፉከራ ታጅበው ባለፉት ስድስት ወራት የተለያዩ ትንኮሳዎችን ሲያደርጉ ቆይተዋል። በምዕራብ በኩል በተደጋጋሚ ሞክረው ሽንፈትን እየተከናነቡ ተመልሰዋል። በደቡብ ትግራይ በኩልም ተደጋገሚ ሙከራ ቢያደርጉም መንግስት ሙከራቸውን እያከሸፈ ዋናው መፍትሔ የሰላም መንገዱ ነው በሚል ጉዳዩ እንዳይባባስ አድርጓል። ሆኖም ከመንግስት በኩል የቀረቡለትን በርካታ የሰላም አማራጮች ሁሉ ወደጎን በመተው የሽብር ቡድኑ ህወሃት ታጣቂ ቡድን ሰሞኑን ሲፈጽም የ...

በፍሬው ማዕሾ የሚመራው ኦነግ የአዲስ አበባ ፊንፊኔ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የወሰን ማካለል ውሳኔን መቃወሙ ተሰማ

ምስል
ትህነግ ባወጣችላቸው የትግል ስም ዳውድ ኢብሳ የተባሉትና የኦነግ ሸኔ አመራር የሆኑት ሰው መሳይ በሸንጎ ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ነሃሴ 11, 2014 ዓ.ም በፊንፊኔ አዲስ አበባ ይፋ የተደረገውን የአዲስ አበባ ፊንፊኔ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የወሰን ማካለል ውሳኔን በፍፁም እንዳማይቀበሉት አስታውቀዋል ታሪካዊ ነው የተባለው የግጭት ማስወገጃ ውሳኔ ይፋ ከተደረገ ከአንድ ሳምንት ቆይታ በኋላ የሽማግሌው ተቃውሞ የተሰማው በጉዳዩ ላይ ከላኪያቸው ትህነግ ጋር ጥልቅ ውይይት በማካሄድ አቅጣጫ ካስቀመጡ በኋላ ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ ፈጥሯል ትህነግና ኦነግ ሸኔ ኢትዮጵያን ለማፍረስ በጋራ በመስራት ላይ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች መሆናቸው ይታወቃል

Waa’ee Finfinnee seenaan hin dagatu-Kutaa 1ffaa

ምስል
  Hagayya 17,2014 Finfinnee(TW) Dhimmi Magaalaa Finfinnee yoo ka’u adeemsa siyaasaa Itiyoophiyaatu akka malee ho’a.Rakkoon sababa Finfinneetiin bu’aa siyaasaa galmeessifachuufi fudhatama argachuuf siyaasa finiinsuu kun waggoota hedduuf turee jira.Hooggansi jijjiiramaa rakkoo kana sirritti hubate ammoo dhimma kanaaf fala waaraa argamsiisuun barbaachisaa akka ta’e amanee hojjechuudhaan bu’aa hunduma gammachiisuu danda’u argamsiiseera. Kana jechuun murtee daangaa bulchiinsaa Magaalaa Finfinneefi godina addaa naannawa Finfinnee jalqaba torban baatii Hagayyaa bara 2014 ummatatti beeksifameen humnoonni gaddaniifi ammallee murtee kana morman hin jiran jechuu miti.Kanneen hubannoo hin qabne dabalatee humnoonni adda addaa biyya keessaafi biyya alaa jiran murtee waliigaltee Mootummaa Naannoo Oromiyaafi bulchiinsa Magaalaa Finfinneetiin murteeffame kana mormaa jiru.Haala qabatamaa amma jiruun dirreetti ba’anii mormii isaanii dhageessisuu waan hin dandeenyeefi malee haala mijaa’aa utuu arg...

ጠ/ሚር ዶክተር ዓብይ አህመድ ከወጣቶች ጋር በተወያዩበት መድረክ ስለዩኒቨርስቲዎች እና ስለ መምህራን:

ምስል
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦ " የዩኒቨርስቲ መምህራን እናንተም መገንዘብ ያለባችሁ ኢትዮጵያ ደሃ አገር ናት። አሜሪካ እንኳን ዩኒቨርስቲ ተማሪ አስገብታ አትቀልብም።   ዩኒቨርስቲ ሰው ከደረሰ ራሱን ነው ማስተማር ያለበት እንጂ ለአስተማሪም ደመወዝ ፣ ለተማሪ ቀለብ አይነት ጥያቄ እንደኢትዮጵያ ላሉ ድሃ አገራት ኢኖቬተርስ አይፈጥርም።  ዩኒቨርሲቲዎች አውቶነመስ ሆነው ራሳቸውን ማስተዳደር አለባቸው። ሃይስኩል ላይ ኢንቨስት ካደረግን እኛ እሱ እንደ በቂ መወሰድ አለበት።  ዩኒቨርስቲ ሆኖ ገንዘብ አምጥቶ የራሱን ደመወዝ መክፈል የማይችል ከሆነ ኢትዮጵያን ማሳደግ አይችልም ማለት ነው።  ሃርቫርድ መንግሥትን አይጠይቅም በጀት፣ ኦክስፎርድ አይጠይቅም በጀት፣ ኬንያም ዩጋንዳንም ብትሄድ አይጠይቅም በጀት፣ እዚህ ግን ቀለቡም፣ ደመወዙም ሁሉም ነገር የሚጠየቅ ከሆነ ችግር አለ። ሁለተኛ የዩኒቨርስቲ መምህር ስታንዳርድ አለው። በሴሚስተር አራት ክሬዲት ሃወር፣ አምስት ክሬዲት ሃወር አስተምረህ የዩኒቨርስቲ መምህር ነኝ አይባልም። ተጋባዥ መምህር ነኝ ነው የሚባለው። ማነው ሙሉ ጊዜ መምህር ለመባል የሚያበቃ ስራ እየሰራ ያለው የሚለውን ማየት አለባችሁ።  ይሄ ብዙ ችግር አለ። ሁሉም የዩኒቨርስቲ መምህር በርግጠኝነት የምነግራችሁ በቂ ደመወዝ አያገኝም። ደመወዙ ያንሳል ፣ ኑሮው ዝቅተኛ ነው ትክክል ነው። መቀየር አለበት። ነገር ግን ኢትዮጵያንም ማሰብ ጥሩ ነው። እዳ ተጭኖን፣ ዋጋ ግሽበት ሊገድለን፣ ጦርነት እያለብን፣ የዓለም ተጽዕኖ በዝቶብን ፕሮጀክቶች እዚህም፣ እዚያም፣ እዚያም ጥደን እያረሩብን፣ አያዋጣም !  የከፋው ደግሞ የዩኒቨርስቲ መምህር ሃላፊነቱን ዘንግቶ የፖለቲካ አጀንዳ መጫወቻ ሲሆን ደግሞ በጣም መጥፎ ነው። አሉ እንደዛ ...

Yaadi Media:Obbo Masfin Xaasoaw:Hayyuutu dubbata

ምስል

" I Love You Too " ብለው በሳቅ ገደሉኝ " ኢትዮጵያውያን ነን ክፍል - 8 | @Donkey Tube | @...

ምስል