በፍሬው ማዕሾ የሚመራው ኦነግ የአዲስ አበባ ፊንፊኔ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የወሰን ማካለል ውሳኔን መቃወሙ ተሰማ



ትህነግ ባወጣችላቸው የትግል ስም ዳውድ ኢብሳ የተባሉትና የኦነግ ሸኔ አመራር የሆኑት ሰው መሳይ በሸንጎ ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ነሃሴ 11, 2014 ዓ.ም በፊንፊኔ አዲስ አበባ ይፋ የተደረገውን የአዲስ አበባ ፊንፊኔ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የወሰን ማካለል ውሳኔን በፍፁም እንዳማይቀበሉት አስታውቀዋል
ታሪካዊ ነው የተባለው የግጭት ማስወገጃ ውሳኔ ይፋ ከተደረገ ከአንድ ሳምንት ቆይታ በኋላ የሽማግሌው ተቃውሞ የተሰማው በጉዳዩ ላይ ከላኪያቸው ትህነግ ጋር ጥልቅ ውይይት በማካሄድ አቅጣጫ ካስቀመጡ በኋላ ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ ፈጥሯል
ትህነግና ኦነግ ሸኔ ኢትዮጵያን ለማፍረስ በጋራ በመስራት ላይ የሚገኙ አሸባሪ ቡድኖች መሆናቸው ይታወቃል

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

ግጭት ተከስቶባቸው የነበረባቸው የቡኖ በደሌ ዞን ሁለት ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋትና ሰላም ተመልሰዋል

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ