አባዱላ ገመዳ ተነሱ፤ ግርማ ዋቄ ተሾሙ

 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ግርማ ዋቄ የአየር መንገዱ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩትን አቶ አባዱላ ገመዳን በመተካት በቦርድ ሰብሳቢነት ተሾሙ።

አቶ ግርማ ዋቄ አየር መንገዱን ለሰባት ዓመታት በመምራት ለዕድገት እንዲበቃ መሰረት የጣሉ፣ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ከፍተኛ የስራ ልምድ ያላቸውና በዘርፉ ስኬታማ መሪ መሆናቸው ተመልክቷል፡፡
አቶ ግርማ ዋቄ የአየር መንገዱ የስራ አመራር ቦርድ ሆነው መሾማቸው አየር መንገዱን ለበለጠ ስኬት ሊያበቁ የሚችሉና ተቋሙ ወደፊት ከሚጠበቅበት የዕደገት ደረጃ ሊያደርሱት እንደሚችሉም የታመነ መሆኑንም አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡
በተጨማሪም በሚሰጡት በሳል አመራርና ትክከለኛ ውሳኔ ሰጭነት በተግባር ያረጋገጡ መሆናቸውም ተመልክቷል፡፡


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

ግጭት ተከስቶባቸው የነበረባቸው የቡኖ በደሌ ዞን ሁለት ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋትና ሰላም ተመልሰዋል

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ