ልጥፎች

ከሴፕቴምበር, 2021 ልጥፎች በማሳየት ላይ

አሜሪካ ስለ ኢትየጵያ ያልገባት ነገር…..

ምስል
  አሜሪካ ለአሸባሪው ወያኔ ጁንታ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ቀጥላለች ⵆ ስለ አሸባሪው ጁንታ መጥፎ ነገር አትናገሩ አስከ ማለትም የደረሰች መሆ ኗን እያየን፤እየሰማን ነው ⵆ አገሪቷ ጁንታው እንደ ድሮው ሁሉ በእጁ ሁሉ በደጁ መስሏት ድጋፍ በማድረግ ላይ የምትገኘው ጥቅሟን መሰረት በማድረግ መሆኑ ግልፅ ነው ⵆ ጁንታው ቀድሞውንም   ኢትዮጵያን የማፍረስ ዕቅድ ስለነበረው ለአመታት ስራውን ሲሰራ ነው የኖረው፤ተግባራዊ ካደረጋቸው ዕቅዶች ወስጥም አንዱ ጀሌዎቹን በተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ በመሰግሰግ እሱ የማይነካ፤ተሰሚነት ያለውና ጠንካራ እንደሆነ በመዘርዘር በየደረጃው የሚገኙ የአሜሪካ ባስልጣናትን የማሳመን ስራ እንዲሰሩ ማድረግ ነው በዚህ ረገድ የተሳካላቸው እንደሆነ መጠራጠር አያስፈልግም፤አሁን አሜሪካ ያለውን ተጨባጭ እውነታ ባለመረዳት ወይም የቀድሞው ጥቅም የሚቀጥል መስሏት ለጁንታው በጭፍን በማድረግ ላይ ያለችው ድጋፍ ምስክር ነው ወያኔ ለአሜሪካ ባለስልጣናት እየሸጎጠች ያለችው ዶላር ያልቃል ወይም ማለቁ አይቀርም፤ዶላርን ለባለስልጣናት የመሸጎጡ ነገር ከእንግዲህ ሊቀጥል አይችልም፤አሁን ወያኔ ነፍስ ግቢ ነፍስ ውጪ ውስጥ ነው የምትገኘው ለመሞት በማጣጣር ላይ የሚገኘው አሸባሪ ቡድን አሜሪካን እያጃጃለ ነው፤አዲስ አበባ ልገባ ነው እያለ ጁንታው በፕሮፓጋዳው ቢያጃጅላቸው ጥቅማቸውን ስለሚወዱ ተጃጃሉለት አሜሪካ ያልተረዳችው ትልቅ ነገር የኢትዮጵያ ህዝብ አንድ መሆኑን ነው ⵆ ኢትዮጵያዊያን አንድ ሆነው ቀፎው እንደተነካ የንብ መንጋ መሆናቸውን አሜሪካ በፍፁም አልተረዳችም ⵆ የኢትዮጵያዊያኑን ከብረት የጠነከረ አንድነት ብትረዳ ኖሮ እንዲህ ባልተጃጃለች ነበር ለማንኛውም የጁንታው ነፍስ ልትወጣ ከጫፍ ደርሳለች ⵆ የጁንታው ነፍስ   ሙሉ በ

ትህነግ ደብቃው የቆየችው ዕቅድ ይፋ የወጣበት ሳምንት

ምስል
  አሸባሪዋ ቡድን ትህነግ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የጎነጎነችው የሴራ ዕቅድ ከሰሞኑ ይፋ ወጥቷል ⵆ ከሰማኒያ ገፅ በላይ ነው የተባለው የአሸባሪዋ ጁንታ ቡድን የጥፋት ዕቅድ፤ቡድኗ ለ27 ዓመታት በህቡዕ   ስትፈፅማቸው በቆየችው ተግባ ሯ ላይ የተሰመረቱ ናቸው ማለት ይቻላል ⵆ ወያኔ በቆየታዋ ሁለት መልክ ነበራት፤በግልፅ መድረኮች ላይ የማስመሰል ድራማ ስትሰራ ነው የኖረችው፤በህቡዕ ስታከናውን የኖረችውና በህዝቦች እውነተኛ ትግል ተንገዳግዳ ሙጭጭ ብላ ከቆየችበትና ልትቀጥልበት ከምታስበው ስልጣን ከተወገደች በኋላ በሂደት ተጎልጉለው የወጡ ጎዶቿ ደግሞ የምትታወቅበትን ሁለተኛ መል ኳን ነው ቁልጭ አድርገው ያሳዩት ⵆ ወያኔ እንደ እስስት የመለዋወጥ ባህሪ አላት፤ይህን የመለዋወጥ ባህሪ እንዳላት ጥቅማቸውን መሰረት አድርገው   እርስዋን ተስፋ በማድረግ ከሚናውዙት በስተቀር የወያኔን አስስታዊ ባህሪ ሁሉም ወገን ተረድቷል፤በተለይም እውነተኛ ኢትዮጵያዊያን ወያኔ በህቡዕ ስትፈፅም የኖረችውን ወንጀሎች ከተረዱ በኋላ በቁጭት ውስጥ እንዳሉ ይታወቃል ⵆ “ጅብ ከማይታወቅበት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ”ይላል እንዲሉ ትህነግም ስፍር ቁጥር የሌለው ሴራዋ በኢትዮጵያ ህዝብ ያልታወቀባት መስሏት እንዲሁም የውጭ ጌቶቿን ተስፋ በማድረግ ወደ ለመደችው ስልጣኗ ለመመለስ ወይም ኢትዮጵያን አፍርሳ ትግራይን አገር ለማድረግ በመፍጭረጨር ላይ ብትገኝም አስከ ወዲያኛው የመጥፋት ጊዜዋ ቀርቧል ⵆ ኢትዮጵያን ለማፍረስ በሴረኛዋ ወያኔ ታስቦበት የተያዘው ዕቅድ እስከ አሁን በነበረው መፍጨርጨር ከፊሉ ተግባራዊ ቢሆንም አሁን ባለው ሁኔታ ኢትዮጵያ ከመፍረስ አደጋ ሙሉ በሙሉ ተርፋለች ⵆ የሴረኛዋ ወያኔ ዕቅድ ከግቡ ሳይደርስ እንዲከሽፍ ሁሉም የኢትዮጵያ ልጆች በአንድነት ቆመዋል ⵆ አሁን ወያኔ

Artiistoonni keenya galatoomaa!

ምስል
  (Finfinnee-Fulbaana 04/01/2014) Tibbana walleewwan   adda addaa duula Raayyaan Ittisa biyyaafi humnoonni tasgabbii gara garaa eegalan jajjabeessaniifi onnachiisan Afaan Oromoo dabalatee afaanota gara garaatiin ba’uun qilleensarra oolaa jiru.Qabiyyeen sirboota ba’an hundaa baay’ee gaariidha.Kan yeroo gabaabaa keessati qophaa’ee dhiyaate hinfakkaatu. Qabiyyeen hundumaatuu Raayyaa ittisa biyyaafi humnoota tasgabbii hunda kan onnachiisan,lammiiwwan hundas kan kakaasan waan ta’eef Artiistoota Oromoo dabalatee arstiistoonni sabaafi sab-lammootaa milkaa’inaan hojii haarawaa kana kutannoodhaan yeroo gabaabaa keessatti hojjetan galateeffachuun barbaachisaadha. Akkana kunoo waamicha biyyaatiif awwaachuun! Ijoolleen Itiyoophiyaa dameewwan hojii adda addaa irratti bobba’an waamicha biyyasaanii dhaggeeffachuudhaan deebii qabatamaa ta’e kennaa jiru.Qeerroofi Qarreen waamicha biyyaatiif awwaachuudhaan caasaa raayyaa ittisa biyyaatti makamaniiru,makamaas jiru. Lammiin hundi tokkummaa lelis

ህወሃት- ከባሩድ ስካር መውጣት የተሳነው ሽብርተኛ

ምስል
  የህወሃት ቡድን ኢትዮጵያን ያህል ታላቅና ገናና ታሪክ ያላት ሀገር እውነታ ሳይገባው እንዳሻው መምራት የቻለ የዘመኑን ትውልድ በማሸበር ከፍተኛ ሀገራዊ ውድመትና ተቋማዊ ምስቅልቅል የፈጠረ መጥፎ ፖለቲካዊ ክስተት ነው፡፡ ሀገሪቱንና ህዝቦቿን አብዝቶ በመጥላትና በመፀየፍ ፖለቲካዊ ግቡና አላማውን የስብስቡን አባላት ሆድና ሆድ ብቻ አድርጎ የተነሳው ፋሽስታዊው ህወሃት ኢትዮጵያንና ዜጎቿን ለማሳነስና ለማቆርቆዝ የሚያስችለውን ሀሉን አቀፍ የጥፋት እንቅስቃሴ ያለገደብና ያለአንዳች ሀፍረት በድፍረት ሲፈፅም ቆይቷል፡፡ በሚከተለው የብሔር አክራሪነትን መሰረት ባደረገ ሰንካላና የይስሙላ ፌዴራሊዝም የሴራና የአፈሙዝ የአፈና ፖለቲካ ከባድ በሽታ ሆኖ የተጫነባትን ታላቅ ሀገር ጥቂት አባላቱን ለማበልጼግ እንዳሻው ከአቅሟ በላይ ሃብት ንብረቷን ሲዘርፍና ሲመዘብር ሀገሪቱንና ዜጎቿን ለማይገባቸው ውስብስብ ችግርና ሰቆቃ ሲዳርግ ቆይቷል፡፡ መዝረፍና ማጥፋት እንጂ መልካም ነገር የማይሆንለት የህወሃት አገዛዝ በሀገሪቱ ስልጣን ላይ በቆየባቸው በርካታ ዓመታት ውስጥ እያንዳንዱ ቀን ለዜጎች ጸጋና በረከት ሳይሆን ሰቆቃና እርግማን እንዲሆን በማድርግ የብዙዎች ቤት በሃዘን እንዲወድቅ አድርጓል፡፡ በሚመለከቱትም ይሁን በማይመለከተው በሁሉም ሀገራዊ ጉዳይ እንዳሻው መርህ አልባ በሆነ አግባብ ዘልቆ በመግባት መንግስታዊ ሸክም በመሆን በቆየባቸው ረጅም የስልጣን ዓመታት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከነበሩባት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ የቁዩና ወቅታዊ ችግሮች በዜጎቿ ጥረት መሻገር እንዳትችል በማድረግ በተቃራኒው ተቋማዊ አቅመ ቢስነት በማንገስ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥቂቶች ብቻ ተቀናጅተው በዝርፊያ መክበር የቻሉበትን ፖለቲካዊ ስርዓት እውን አድረጓል፡፡ ይህን ጥቂቶችን በማክበር በርካቶች ተረስተው

Salphatanii waallee hin himatanii

ምስል
Waayyaannee salphina Naannoo Affaaritti hagguuggatte himachuu hin dandeessu.ololaan humna shoroorkeessaa Getaachoo Raddaa hidhattoonni isaanii Naannoo Affaar keessaa guutummaatti akka ba’an dirqamuudhaan mirkaneesseera. Dhugaan kun dura irratti qaamolee raayyaa ittisa biyyaafi itti gaaftamtoota humna tasgabbii Naannoo Affaariin himameera.Getaachoon bubbuluudhaan dhugaa jiru hime.’Naannoo Affaar keessaa guutummaatti kan bane ergamtoonni mootummaa federaalaa gufuu waan nutti ta’aniifi’ jechuudhaan ijasaa ashaboodhaan dhiqachuun dubbate. Silaas moo’amuudhaan naannicha keessaa baane jechuun dubbachuu akka hin dandeenye nibeekama.Namtichi kun maalif akkanatti watwaataa?Salphina hagguuggatanii waallaa hin himatanii bar!

መቼም ተዋርጃለሁ ሊባል አይችልም!

ምስል
(ጳጉሜ 04/13/2013-ፊንፊኔ ) አሸባሪው ቡድን ውርደቱን ተከናንቦ ከአፋር ክልል ሙሉ በሙሉ ወጥቷል ይህን እውነት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አካላትና የአፋር ክልል የፀጥታ ስራ ኃላፊዎች አረጋግጠዋልⵆ የአሸባሪው ቡድን አፈ ቀላጤ ጌታቸው ረዳም ትንሽ ዘግየት ብሎ የሆነውን በመሸፋፈን የአሸባሪው ቡድን ታጣቂዎች ሙሉ በሙሉ ከአፋር ክልል ጠቅልለው መውጣታቸውን ነግሮናል፤መቼም ተዋርጃሁ ተብሎ ለሰው አይነገርማ! “የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር” ይላል ያገሬ ሰውⵆ