መቼም ተዋርጃለሁ ሊባል አይችልም!


(ጳጉሜ 04/13/2013-ፊንፊኔ) አሸባሪው ቡድን ውርደቱን ተከናንቦ ከአፋር ክልል ሙሉ በሙሉ ወጥቷል ይህን እውነት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አካላትና የአፋር ክልል የፀጥታ ስራ ኃላፊዎች አረጋግጠዋልⵆ

የአሸባሪው ቡድን አፈ ቀላጤ ጌታቸው ረዳም ትንሽ ዘግየት ብሎ የሆነውን በመሸፋፈን የአሸባሪው ቡድን ታጣቂዎች ሙሉ በሙሉ ከአፋር ክልል ጠቅልለው መውጣታቸውን ነግሮናል፤መቼም ተዋርጃሁ ተብሎ ለሰው አይነገርማ! “የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር” ይላል ያገሬ ሰውⵆ


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

ግጭት ተከስቶባቸው የነበረባቸው የቡኖ በደሌ ዞን ሁለት ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋትና ሰላም ተመልሰዋል

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ