መቼም ተዋርጃለሁ ሊባል አይችልም!


(ጳጉሜ 04/13/2013-ፊንፊኔ) አሸባሪው ቡድን ውርደቱን ተከናንቦ ከአፋር ክልል ሙሉ በሙሉ ወጥቷል ይህን እውነት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አካላትና የአፋር ክልል የፀጥታ ስራ ኃላፊዎች አረጋግጠዋልⵆ

የአሸባሪው ቡድን አፈ ቀላጤ ጌታቸው ረዳም ትንሽ ዘግየት ብሎ የሆነውን በመሸፋፈን የአሸባሪው ቡድን ታጣቂዎች ሙሉ በሙሉ ከአፋር ክልል ጠቅልለው መውጣታቸውን ነግሮናል፤መቼም ተዋርጃሁ ተብሎ ለሰው አይነገርማ! “የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር” ይላል ያገሬ ሰውⵆ


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ibsa Ijjannoo Koree Giddugaleessaa Dhaabbata Dimokiraatawa Ummata Oromoorraa kanname.

Ibsa Ijjannoo Yaa’ii dhaabbatummaa ODP

Historic speech of PM Dr.Abiy Ahmed(english version)