የኢሕአዴግ ሥራአስፈፃሚ እና ምክር ቤቱ፤ በጠ/ሚ አብይ ሕዝባዊ ውይይቶች ወደ ተባበረ ድምፅ ይመለስ ይሆን?

ላለፉት ሶስት ዓመታት የኢትዮጵያ መንግስት፣ ሥርዓተ-መንግስቱ፣ ገዢው ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ በአጠቃላይ አስፈሪና ሀገር በታኝ ሥጋቶች ተደቅነውበት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታዎች ናቸው። አሁን ላይ አንፃራዊ ሽግግር የሚመስል መረጋጋት አዝማሚያ ያላቸው አመላካች ነገሮች እየተስተዋሉ ናቸው። ከሁሉም በላይ እነዚህ ሶስት ዓመታት ክቡር የሆነውን የዜጎች ሕይወትን ቀጥፏል። በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የልማት አውታሮች እንደቀላል ነገር በጠራራ ፀሐይ ወድመዋል።

Read more:https://www.sendeknewspaper.com/poletica-eth/item/7122-

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

ግጭት ተከስቶባቸው የነበረባቸው የቡኖ በደሌ ዞን ሁለት ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋትና ሰላም ተመልሰዋል

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ