የጠቅላይ ሚኒስትሩ የጎረቤት አገሮች ጉብኝትና ፋይዳው

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በኬንያ ጉብኝታቸው ኬንያን ከኢትዮጵያ የሚያገናኘውን የባቡር መስመር ለመጨረስ እንደተስማሙ ተገልጿል።
ከኬንያዋ ኢሶዮሎ ከተማ በሞያሌ እስከ አዲስ አበባ የሚዘልቀውን እንዲሁም ናይሮቢን ከአዲስ አበባ የሚያገናኝ መስመር እንደሆነ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዓለም አቀፍ ጉብኝታቸውን በጂቡቲ፣ ሱዳን ትናንት ደግሞ በናይሮቢ ኬንያ የቀጠሉ ሲሆን ከፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር እንደመከሩ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታውቀዋል

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ibsa Ijjannoo Koree Giddugaleessaa Dhaabbata Dimokiraatawa Ummata Oromoorraa kanname.

Ibsa Konfaransii Dhaabbattummaa 8ffaa Dh.D.U.O

Akkuma Kaleessaa Har’as Qormaatota Injifinnoon Ceenee, Harka Keenya Galataaf ni Bal’ifna