Diip Kaamaaraafi daraboonnisaa maalif ajjeefaman?


Kaleessa hojii gaggeessaan warshaa Simintoo Daangootee Diippi Kaamaaraafi lammiiwwan Itiyoophiyaa lama isaan waliin turan hidhattoota hin beekamneen akka ajjeefaman koomaand poostiin akka beeksise ni yaadatama
Diip Kaamaaraa lammii biyya Hindiiti.Ajjeechaan hojii gaggeessaa kana irratti raawwatame kaayyoo qaba.kaayyoon isaa investimantii Itiyoophiyaatti gufuu uumuudha.Keessumattuu sochiin investimantii abbootii qabeenyaa biyya alaatiin Itiyoophiyaa keessatti taasifamu yaaddessaa akka ta’uuf yaadamee gocha hammeenyaan raawwatame waan ta’eef gocha kana diina guddina Itiyoophiyaa hin feenetu raawwate jedhamee yoo dubbatame dogongora hin ta’u.

Gochi ajjeechaa kun erga raawwatamee booda humnoonni tokko tokko ajjeechaa kana kan raawwate Qeerroodha jechuudhaan wayita ololan mul’achaa jira.Humnoonni haala kanaan maqaa qeerroo Oromoo balleessuu barbaadan haaloo ba’aa kan jiran ta’uun isaanii beekamaadha.Qeerroon maaliif jajama?Qeerroon jajaa turtan kunoo Oromiyaa Nagaa dhabsiisaa jira jechuun yoo lallabanis mul’ateera.Dhimma kana ilaalchisuun Web site "EthiopiaFrist" jedhamu irratti akkanatti barreeffameera.
እየሰጠመ ያለ ሀገር ....
በዛሬው እለት የዳንጎቴ ስሚንቶ ህንዳዊው ስራአስኪይጅ ከፀሃፊውና ከሹፌሩ ጋር ኦሮምያ ውስጥ ተረሽኗል:: መቼስ የህግ የበላይነት ለይቶለት የጠፋበት ክልል ቢኖር ኦሮምያ ነው .... ምክንያቱ ደግሞ ፋብሪካ ሲያቃጥሉ የነበሩና ነዳጅ ቦቴዎችን አስገድደው መንገድ ሲዘጉ የነበሩ ህገወጥ ቄሮዎች የልማት ሞተሮች ተብለው ሲቆለጳጰሱ ነበር!!
አምቦ ላይ በእነ / አብይ "እሰይ አበጀህ" ሲባል የነበረ ቄሮ ዛሬ ላይ የዳንጎቴ ሰዎችን ቢገድል ምንም አይገርም ... የህግ የበላይነት የጠፋበት ክልልና ሀገር ውስጥ ነፍሰበላዎቹ ቢታሰሩም ወድያውኑ መለቀቃቸው አይቀርም:: ምክንያቱም በነጋታው የዛ ሰፈር ቄሮዎች ጏደኞቻችን ካልተለቀቁ መንገድ እንዘጋለን ስለሚሉ:: የህግ የበላይነት የጠፋበት ቦታ መጨረሻው ይሄ ነው!
ባለፈው ሳምንት በቄሮና በህገወጦች እንቅስቃሴ ሻኪሶ ላይ የሚድሮክ ወርቅ ማእድን ማውጫ እንዲዘጋ ተወስኗል:: የሚገርመው ጉዳይ አሁን ድረስ አንድም የላብራቶሪ ውጤት የሚድሮክ ኬሚካል በሰዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው የሚል አልተገኘም (የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ባለሙያዎችም ሆኑ ናሙናው ወደ አውሮፖ ተልኮ የመረመሩት ባለሙያዎች መርዛማ አይደለም ብለዋል:: ይህንን ሀቅ ደግሞ ኦሮሞው የማዕድን ሚንስትር ደጋግመው መስክረዋል::) ነገር ግን የአካባቢው ቄሮ ቦታውን ሊቀራመት ስለቋመጠና በባህላዊ መንገድ ወርቅ አውጥተው በኮንትሮባንድ ከሀገር የሚያስወጡ አካላት ትርፋቸውን ለማሳደግ ሚድሮክ ጎልድን አስዘጉ:: የህግ የበላይነት የሚያስጠብቅ የመንግስት አካል ጠፋ:: / አብይም ወደ ስልጣን ያመጣኝ ብለው የመሰከሩለት ቄሮን ደፍረው መናገር ባለመቻላቸው የሺዎች የስራ እድል ተዘጋ:: ኤክስፖርት የሚደረግ ወርቅም ጠፋ ... ስለዚህም የውጭ ምንዛሪ እየጠፋ ፋርማሲዎች እንኳን መድሃኒት አልባ እየሆኑ ነው::
አሁን ደግሞ ቢሊየነሩ ዳንጎቴ ከኦሮምያ ጥሎ እንዲወጣ ለማድረግ ይኸው ይህ እረመኔያዊ ጥቃት ተፈፀመ:: ሰሞኑን ደግሞ ዝዋይ አካባቢ ያሉ ግዙፍ የአበባ እርሻዎች ባለቤቶችን ማስፈራራት ተጀምሯል:: እሱም እንደ ዳንጎቴ ወደ ግድያ ያመራ ይሆናል:: ዱከም አካባቢ የሚገኘው የቻይናው ኢስተርን ኢንደስትሪ ዞን የሚሰሩ ሰራተኞችም ከፍተኛ የደሞዝ ጭማሪ በመጠየቅ ጥለው እንዲወጡ ጫና እየተደረገ መሆኑ ተሰምቷል:: የእሱንም መጨረሻ መገመት ይቻላል::
ታዲያ የዚህ መገባደጃ ምን እንደሚሆን መገመቱን ለእናንተ ትቼዋለው:: ሀቁን ከጦመርኩ የእኔ ሀላፊነት እዚህ ላይ ይብቃ .... / አብይ የህግ የበላይነት ማስጠበቁን በዋነኝነት ሊሰራ ካልደፈረ ኦሮምያ አመፁ ይቀጥላል .... Libya on a making ...

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ministiroota Itiyoophiyaa har'a muudaman

Ibsa Dhaabbatummaa Dh.D.U.O

Obbo Muktaar Kadir pireezidaantii Mootummaa Naannoo Oromiyaa ta’uun lammata filataman