ዛሬ ሹመታቸው በተወካዮች ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ የፀደቀላቸው ሚኒስትሮች


1. አቶ ሽፈራው ሽጉጤ - የግብርናና እንሰሳት ሀብት ሚኒስትር
2. አቶ ሲራጅ ፌጌሳ- የትራንስፖርት ሚኒስትር
3.
ዶክተር ሂሩት ወልደማሪያም- የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር
4.
አምባሳደር ተሾመ ቶጋ- የመንግስት ልማት ድርጅት ሚኒስትር
5.
አቶ ኡመር ሁሴን- በሚኒስትር ማእረግ የኢትዮጵያ ገቢዎች እና ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
6.
/ ኡባ መሀመድ- የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር
7.
/ አምባቸው መኮንን- የኢንዱስትሩ ሚኒስትር
8.
አቶ ሞቱማ መቃሳ- የሀገር መከላከያ ሚኒስትር
9.
/ ፎዚያ አሚን- ባህልና ቱሪዝም
10.
አቶ አህመድ ሺዴ- በሚኒስትር ማእረግ የመንግስት ኮሙዪኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሀላፊ ሚኒስትር
11.
አቶ ጃንጥላ አባይ- የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስትር
12.
አቶ መለሰ ዓለሙ- የማእድንና ኢነርጂ ሚኒስትር
13.
አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ- ጠቅላይ አቃቤ ህግ
14.
/ ያለም ፀጋዬ- የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ሚኒስትር
15.
አቶ መላኩ አለበል- የንግድ ሚኒስትር
16.
/ አሚር አማን- የጤና ጥበቃ ሚኒስትር
በጠቅላይ ሚኒስትሩ በእጩነት ከቀረቡት የካቢኔ አባላት መካከል 10 አዳዲስ አባላት ሲሁኑ፥ ስድስቱ ወደ ሌላ የሚኒስትርነት ቦታ የተዘዋወሩ ናቸው።




አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ministiroota Itiyoophiyaa har'a muudaman

Ibsa Dhaabbatummaa Dh.D.U.O

Obbo Muktaar Kadir pireezidaantii Mootummaa Naannoo Oromiyaa ta’uun lammata filataman