ልጥፎች

ከሜይ, 2022 ልጥፎች በማሳየት ላይ

Tarkaanfii olaantummaa seeraa fudhatamaa jiruun kan fayyadamaa jiru ummata bal'aadha!

ምስል
Mootummaan olaantummaa Seeraa kabajuufi kabachiisuuf dirqama heeraafi seeraan kennameef qaba. Dirree siyaasaa bal'isuuf jecha rakkooleen osoo jiranii garaa bal'achuufi obsaan deemamaa turameera. Sababa kanaan miidhaan guddaan lammiileerra gaheera. Qabeeyyi baay'eenis akka barbadaa'u ta'eera. Olaantummaan seeraa kabajamee rakkoon kun akka furamuuf ummanni hadheeffatee gaafachaa turuun isaa ni yaadatama. Kanarraa ka'uun mootummaan humnoota biyya diiguuf socha'an Juntaafi ergamtootasaa badii uumaniifi nageenya ummataa jeqanirratti tarkaanfii olaantummaa seeraa mirkaneessu fudhateera. Tarkaanfiin kun injifannoon erga goolabame ammoo humnoonni aangoo qaxxaamuraan argachuuf socha'an finxaaleyyiin gamaa gamanaa miidhaa gurguddaa lammiileerraan gahuu itti fufan. Ta'us, gochaafi ilaalchi finxaalessuummaa biyya waan diiguuf mootummaan karaa ummata hirmaachiseen humnoota kana seeratti dhiheessuu eegaleera. Ammas hanga nageenyi ummataa mirkanaa'utti tarkaanf

Qophii Ashaara magariisaa marsaa 4ffaa

ምስል
  Naannoo Amaaraatti duula Ashaaraa Magariisaa ganna baranaatiif biqiltuun biliyoonni 1fi miliyoonni 500 akka qophaa'e himameera.Oromiyaa dabalatee Naannolee biroo keessattis hojiin qophii biqiltuu akka taasifame beekameera.Duulli Ashaaraa magariisaa baranaa kan marsaa 4ffaa akka ta'e ni beekaama.

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሐረር ከተማ ያካሄደው የፓናል ውይይት ተጠናቀቋል ********************

ምስል
"ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች" በሚል መሪ ሀሣብ በኢትዮጵያ የጋራ እሴቶች ዙሪያ በሐረር ከተማ የተካሄደው የፓናል ውይይት ተጠናቋል። የፓናል ውይይቱን የመሩት የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም በማጠቃለያው ላይ እንደተናገሩት፤ በትውልድ ቅብብል ኢትዮጵያን ያስቀጠሉ ጠንካራ የጋራ እሴቶች ሳይንጠባጠቡ በአግባቡ ኢትዮጵያን ለማሻገር ሊውሉ እንደሚገባ አሳስበዋል። በመድረኩ ተሳታፊ ለነበሩ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎችና የጋሞ የሠላም አባቶች ባስተላለፉት መልዕክት፤ የጋራ እሴቶቻችንን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ፤ እነዚህን እሴቶች ሊሸረሽሩ የሚችሉ ነገሮችን በማውገዝ ለቀጣዩ ትውልድ የዳበረ እሴትን ማውረስ አለባችሁ ሲሉ አደራ ብለዋል። በመድረኩ ለተገኙ ተማሪዎችና ታዳጊ ወጣቶች ባስተላለፉት መልዕክትም፤ "ታሪካችሁን እወቁ፤ ታሪካችሁን ካላወቃችሁ ከየት እንደተነሳችሁ ወደየት እንደምትሄዱና የት እንደምትደርሡ ማወቅ አትችሉም" ብለዋል። አዲሱ ትውልድ ብዝኃነትን አክብሮ ልዩነትን ተቀብሎ አገርን መገንባት ይገባዋል ያሉት አቶ ብናልፍ፤ ልዩነትን ማክበር ያልቻለ ህዝብ እንድ እርምጃ ወደፊት መጓዝ አይችልም ሲሉም ተማሪዎችን አደራ ብለዋል። በቀድሞው እና በአዲሱ ትውልድ መካከል ሆኖ ኢትዮጵያን የሚያሻግረው የተማረው የህብረተሰብ ክፍል መሆኑን የጠቀሱት አቶ ብናልፍ፤ የአባቶችን እሴት ለአዲሱ ትውልድ በቅንነትና በእውነት ሊያሸጋግሩ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል። ጥሩ አሸጋጋሪ ለመሆን መጀመሪያ የተግባር ሰው መሆን ያስፈልጋል ያሉት ሚኒስትሩ፤ ያላችሁን እውቀትና ልምድ ሳትታክቱ በቃልም በጽሁፍም ለቀጣዩ ትውልድ ልታስተላልፉ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል። ጽሁፍ አቅራቢው ዶ/ር ወዳጄነህ መሀረነ፤ የእለቱ መድረክ በትክክልም ኢትዮጵያዊያን መነጋገር መደማመጥና

አዲሱ የጀዋር ቃለ መጠይቅ የሴራው ፖለቲካ አንድ አካል!

ምስል
ጀዋር መሃመድ በመንግስት ውሳኔ ከእስር ቤት ከወጣ በኋላ ለብዙ ጊዜ ዝምታውን መርጦ እንደቆየ ይታወቃል ⵆ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ጀዋር ለምን ዝም አለ?በሚል ብዙዎች ሲጠያየቁ እንደቆዩና ይህም ከሰዎች እስከ እናቱ ደርሶ እንደ ነበር ጀዋር ገልፆልናል ⵆ በበኩሌ ጀዋር ዝምታውን መርጦ ‘ዝም’ ማለቱ ከስድስት ወር በላይ ለህዝብም ለራሱም እፎይታ ሰጥቷል የሚል እምነት አለኝ ስለዚህ ጥሩና ጠቃሚ ውሳኔ ነበር ማለት ይቻላል፤አሁን እፎይታውን ለማደፍረስ ብቅ ተብሏል ይህ ነው ተለሳልሶ የመምጣት እውነቱ ⵆ ጀዋር ከሰሞኑ ኡቡንቱ ለሚባሉ ዩቱበሮች የሰጠው ቃለ መጠይቅ በብዙ ውሸት የተሞላ ነው፤ጀዋር ፊት ለፊት የዋሻቸውን ጥቂት ነጥቦች ብቻ ለማሳያ ላንሳ ⵆ 1ኛ አፌኮ ቅድመ ሁኔታ አስቀመጠ እንጂ ካለፈው ምርጫው ልውጣ ብሎ አልወሰነም፤2ኛ ህወሃት ተገፍቷል የሚሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፤ከዚህ የበለጠ መዘርዘር አልፈልግም እንጂ ጀዋር በዚህ ቃለ መጠይቅ ብዙ ነገሮችን ሸምጥጦ ዋሽቷል ለምን ይዋሻል? እርሱ አባልና አመራር የሆነበት ኦፌኮ የሚባለው ፓርቲ በ6ኛው አገራዊ ምርጫ አልሳተፍም ብሎ የወሰነው በግልፅ አቋም ነው፤ይህ የኦፌኮ አሳዛኝና በምርጫ አልሳተፍም ውሳኔ የመጣው በሴራ ነው ⵆ ይህም ህወሃትን በመደገፍና ከህዝብ ጠላት ጋር ውግንና በመፍጠር የመጣ ውሳኔ ነው፤ጉዳዩ ያለፈና የሞተ ነው ⵆ ወደ ኋላ ሄዶ ማንሳት የተፈለገው ኦፌኮ ተገፍቶ ነው በምርጫው ያልተሳተፈው የሚል ጭቅጭቅ ለመፍጠርና በአመራሮቹ አስር ቦታ መርገጥ ምክንያት እጅግ በጣም የሟሸሸውን የኦፌኮ ተቀባይነት ለማንሰራራት ታስቦ የመጣ ነጥብ ነው ⵆ ይህ ሰው “የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እጅጉን ተጎድቷል፤ጦርነቱን ማቆም ያስፈልጋል ጦርነቱ ካልቆመ የውጭ ድጋፍ የሚገኝበት ሁኔታ የለም” ብሏል ይህ ምክረ ሃሳብ ከ

የፌዴራል መንግስት የ2015 በጀት ባነሰ ወጪ ብዙ ስራ ለማከናወን በሚያስችል መልኩ እየተዘጋጀ ነው

ምስል
የፌዴራል መንግስት የ2015 በጀት ባነሰ ወጪ ብዙ ስራ ለማከናወን በሚያስችል ጥብቅ የፊሲካል ፖሊሲ ማዕቀፍ በመመራት እየተዘጋጀ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ገለጹ፡፡ የ2015 በጀት በጥብቅ የፊሲካል ፖሊሲ ማእቀፍና የሀገሪቱን ማክሮ ኢኮኖሚ ባገናዘበ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን ተናግረዋል። ሚኒስቴር ዴኤታው ዶ/ር እዮብ ተካልኝ የ2015 በጀት አመት የበጀት ዝግጅትን አስመለክተው እንደገለጹት 170 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በተሰጣቸው የበጀት ጣሪያ መሰረት የ2015 በጀታቸውን ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አቅርበዋል። የበጀት ዝግጅቱ ስትራቴጂያዊ ለሆኑ የኢኮኖሚ ዘርፎች ለግብርና፣ ለኢንዱስትሪ፣ ለማዕድን፣ ለቱሪዝምና ለዲጂታል ቴክኖሎጂ ትኩረት የሚሰጥ መሆኑን ዶ/ር እዮብ ጠቁመው፣ በአንዳንድ ዘርፎች ላይ ከመደበኛ በጀት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚሆን ቅናሽ እንደሚደረግ አብራርተዋል፡፡ የበጀት ጉድለትን በተመለከተም ከውጭ የሚገኘው ሀብት በታሰበው መጠን ላይገኝ ስለሚችል መንግስት ከሀገር ውስጥ ከሚመነጨው ሀብት ማለትም ከግምጃ ቤት ሰነድና ከሌሎች የሀገር ውስጥ ምንጮች ለሟሟላት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ነድፎ ተግባራዊ በማድረጉ አበራታች ውጤት በመገኘቱ የበጀት ጉድለቱ የዋጋ ግሽበትን በማያባበስ ሁኔታ ለማሟለት ጥረት ይደረጋል ብለዋል፡፡ ባለፉት ሁለት አመታት በሀገር በቀል ኢኮኖሚው ማሻሻያ አማካይኝነት ውጤት በመገኘቱ የማክሮ ኢኮኖሚውን ለማረጋጋት እንዳገዘም ገልጸዋል፡፡ በ2015 በጀት አመት አዳዲስ ካፒታል ፕሮጀክቶች ተግባራዊ እንደማይደረጉ ዶ/ር እዮብ ጠቅሰው፤ ተጀምረው ያልተጠናቀቁ የካፒታል ፕሮጀክቶች በአነስተኛ ወጪ በትጋት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ለማብቃት እንዲቻል የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2015 በጀታቸውን ባስ

Adeemsa Oppireeshinii Nageenyaafi Tasgabbi Itoophiyaa ilaachise qorannaan adeemsifamaa jira

ምስል
Qorannaa adeemsa Oppireeshinii Nageenyaafi Tasgabbi Itoophiyaa kana irratti Itaamaajoor Shumii Waliigalaa Humnoota Waraanaa Fiildi Maarshaal Birhaanuu Juulaafi Itti Aanaa isaanii Jeneeraal Ababaaw Taaddasaa akkasumas hoggantoonni olaanoon Naannoofi Raayyaa Ittisa Biyyaa argamaniiru. Manni Maree Nageenyaa Biyyaaleessaa bu’uuruma murteesseen Itiyoophiyaatti olaantummaa seeraa kabachisuuf yaaddoo nageenya ummataa dhabamsiisuu, diina alaatiif haala mijataa uumaa kan jiruu saaxilumummaa keessaa hir’isuu, akkasumas nageenya tasgabeessuun misooma mirkaneessuu jedhu yaada keessa galchuun gara hojiitti galamuusaa ni yaadatama. Manni mariichaa humnoota hidhatanii fedhii siyaasaa gara garaa qaban adda baasuun toora qabsiisuu, gareewwan finxaaleeyyi hidhataniifi gurmaa’aani karaa seeraan alaan hirmaatan gara sirna seeraatti akka galan dandeessisuu taasisuuf kallattiin taa’uu himameera. Maddi:EBC

Sosochiin sirna Buusaa Gonofaa Oromiyaa magaalaa Finfinneetti gaggeeffameera.

ምስል
Sagantaa kanarratti loogoo ykn Asxaan Tajaajila Lamummaa,Mana Murtii Aadaa,Buusaa Gonofaa fi Gaachana Sirnaa pireezdaantii Mootummaa Naannoo Oromiyaa obbo Shimallis Abdiisaa,Pireezdaantii itti aanaa Mootummaa naannoo Oromiyaa obbo Awwaluu Abdii,Kantiibaa bulchiinsa magaalaa Finfinnee aadde Adaanech Abeebee fi Ministira Magaalaa fi Bu'uuraalee Misoomaa aadde Caaltuu Saaniin ifatti dhihaateera.  OBN akka gabaasetti Loogoon kunis hooggantoota seekteraalee kanneenitti kennameera. 

ከአንድ ግብር ከፋይ ላይ 80 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለ የገቢዎች ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ባለሙያ እጅ ከፈንጅ ተያዘ

ምስል
ፊንፊኔ  ግንቦት 15፣ 2014 (TW) ሃሰተኛ ደረሰኝ አቅርበሃል በሚል ምክንያት ከአንድ ግብር ከፋይ ላይ 80 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለ የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የታክስ ኢንተለጀንስ ባለሙያ እጅ ከፈንጅ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪው የጉለሌ ክፍለ ከተማ ገቢዎች አነስተኛ ግብር ከፋይ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የታክስ ኢንተለጀንስ እና የኦፕሬሽን ባለሙያ ሲሆን÷ በየካቲት ወር ውስጥ የግል ተበዳይን ፋይል አውጥቶ ስልክ በመደወል ሃሰተኛ ደረሰኝ ለመስሪያ ቤታችን አቅርበዋል በወንጀል ይጠየቃሉ ብሎ ወደ ቢሮ እንዲመጡ መጥራቱን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ክፍል የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የግል ተበዳይ ወደ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ቢሮ ሄደው ከግለሰቡ ጋር ከተገናኙ በኋላ÷ ሃሰተኛ ደረሰኝ እንዳላስገቡ እና ይህንንም ማረጋገጥ እንደሚቻል ለባለሙያው ቢገልፁለትም ባለሙያው ግን ሊከሰሱ ስለሆነ ጉዳዩን ከእኔ ጋር ተደራድረው ቢፈቱ ይሻላል ብሎ 140 ሺህ ብር ጉቦ ይጠይቃቸዋል፡፡ የግል ተበዳይም ከቤተሰብ ጋር ልማከር ብለው ከተለያዩ በኋላ ለ1 ወር ከ15 ቀናት ያህል ሳይገናኙ ይቆያሉ፡፡ ተጠርጣሪው ግን በድጋሚ ወደግል ተበዳይ ስልክ በመደወሉ ጭቅጭቁ የበዛባቸው የግል ተበዳይ ሁኔታውን ለገቢዎች የስራ ኃላፊዎች በማሳወቅ እና በጋራ በመሆን ጉዳዩን ለፖሊስ አመልክተዋል፡፡ ፖሊስም የቀረበለትን ጥቆማ ተቀብሎ ባደረገው ክትትል ተጠርጣሪው ከግል ተበዳይ ላይ 80 ሺህ ብር ለመቀበል ተስማምቶ ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ፊናንስ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ አንድ ባንክ ውስጥ ቀጥሯቸው ከተገናኙ በኋላ ገንዘብ ገቢ ማድረጊያ ፎርም በመሙላት 80 ሺህ ብሩን ተቀብሎ ወደራሱ አካውንት ሊያስገ

“Sochiin Shanee sadarkaa biyyaaf yaaddoo hintaanerra ga’eera” -Koloneel Abbabaa Garasuu.

ምስል
  Oppireeshinii Uummanni qaamolee nageenyaa waliin ta’ee geggeessaa jiruun Shaneen sadarkaa biyyaaf yaaddoo hin taanerra ga’uu Biiroon Bulchiinsaafi Nageenyaa Oromiyaa beeksise. Hogganaa Ittaanaan Biirichaa, Koloneel Abbabaa Garasuu Gaazexaa Bariisaatti akka himanitti, oppireeshinii Uummanni qaamolee nageenyaa waliin ta’uun Shaneerratti geggeessaa jiruun garichi sadarakaa biyyaaf yaaddoo ta’uu hin dandeenyerra ga’eera. Shaneen karaa nagaa qabsaa’uuf waamichi taasifamuufis, miila tokko magaalaa miila biroo bosona kaa’uun ‘qabsaa’uu’ filachuun gocha farrummaa Uummatarraan ga’aa jira. Ummata saamuu, ajjeesuu, butee bosona seenuufi lammii qe’eerraa buqqisuu gocha gara jabinaa raawwachaa jiru farra ummataa ta’uusaa agarsiisaa jira jedhan Koloneel Abbabaa Garasuu. Shaneen bakkeewwan keessa socho’utti daandii cufuu, konkolaataarraa nama buusee ajjeesaa ture. Gocha kanaanis sochii ummataa bakkaa bakkatti taasifamurratti sodaafi yaaddoo uumaa tureera. Uummannis qaamolee nageenyaa waliin ta’uun

Hundumtuu ni danda'ama.Addunyaa irratti wanti hin danda'amne hin jiru.At...

ምስል

“የመዲናዋ ህንፃዎች ግራጫ ቀለም ሊቀቡ ነው” በሚል የሚናፈሰው መረጃ ሀሰት መሆኑ ተገለጸ

  አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (TW) የአዲስ አበባ ህንፃዎች ሁሉ ግራጫ ቀለም ሊቀቡ ነው በሚል ከሰሞኑ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚናፈሰው መረጃ ከዕውነት የራቀ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ዮናስ ዘውዴ አስታወቁ። የቢሮ ኃላፊው አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የህንፃ ስታንዳርድና የውጭ ማስታወቂያ ስታንዳርድ እየተዘጋጀ ነው ብለዋል፡፡ ሆኖም ግን ይህን መነሻ አድርጎ በማህበራዊ ትስስር ገጾች አዲስ አበባ ግራጫ ቀለም ልትቀባ ነው በሚል በስፋት ሲዘዋወር የታየው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡ እስካሁን ድረስ የከተማዋ ህንጻዎች ቀለም ምን አይነት ይሁን የሚለው ጉዳይ ለውይይት ቀረበ እንጂ የከተማ አስተዳደሩ በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት ውሳኔ እንዳላሳለፈ አመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይም ከዚህ ቀደም ‹‹ከተማችን ቡራቡሬ ሆና ባለቤት አልባ መስላለች›› ማለታቸውን ያስታወሱት የቢሮ ኃላፊው÷ ይህን ችግር ማንኛውም የመዲናዋ ነዋሪም ሊታዘብ ይችላል ፤የከተማ አስተዳደሩም ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቷል ብለዋል። ችግሩን ለመፍታት የውጭ ማስታወቂያውና የከተ ማዋ ቀለም ሁኔታ የሚመራበት ስታንዳርድ ዝግጅት ተደረገ እንጂ ውሳኔ ላይ አለመድረሱን ጠቁመዋል። በቅርቡ በጉዳዩ ላይ ከባለሀብቶች ጋር ውይይት ተደርጎ እንደነበር ያስታወሱት ኃላፊው÷ ይህን መነሻ አድርገው አንዳንድ ግለሰቦች ለግራጫ ቀለም የመሰላ ቸውን ትርጓሜ ሲሰጡ ተመልክተናል፤ጉዳዩ በማህበራዊ ትስስር ገጾች እንደሚዘዋወረው ተግባር ላይ የዋለ ሳይሆን ገና ለምክክር የቀረበ መሆኑን መገንዘብ ይገባል ብለዋል። ከተማዋ ላይ አንድ አይነት ቀለም ብቻ ለቀለም ቅብ ሥራ ያስፈልጋል የሚል እሳቤ መያዝ እንደሌለበት የተናገሩት ኃላፊ÷ ለአስፈላጊ

Ijoollee Sabaa Hurriin itti marame

ምስል
Finfinnee Caamsaa 11,2014(TW) Ijoolleen Saba Oromoofi Tigraay maalif raata'an?Hurrii itti marame ofirraa kaasuu dadhabanii dararama ol'aanaadhaaf of saaxilan.Dargaggoonni keenya Qeerroowwan Oromoo olola sobaa ABO Shaneetiin burjaaja'uudhaan sochii kaayyoofi galma hin qabnetti seenuudhaan miidhamaaf of saaxilan. Dargaggoonni Tigraayis haaluma walfakaatuun olola sobaa Wayyaaneetiin raata'uudhaan irbaata rasaasaa of taasisan,kaan beelaan waxalaman dhukkubaanis dhumaa jiran . Ijoollee sabaa kanneen keessaa kan carrooman humnoota tasgabbii Itiyoophiyaatti nagaadhaan harka isaanii kennachuudhaan lubbuu isaanii du'a irraa baraaran.Kan carraa kana dhaban ammoo wareegama ta'uu hin qabne bilaashatti kaffaluudhaan saba isaanii gaddisiisan. Nagaadhaan harka kennachuudhaan lubbuu ofii du'a irraa oolchuun gamnummaadha.Kanneen kana gochuu dadhaban Hurriitu itti mare waan ta'aniif sammuu isaaniitiin yaadanii of baraaruudhaan saba isaaniis gadda irraa oolchuu hin danda&#

Qacceen ofumaa rukuttee iyyiti

https://acrobat.adobe.com/link/review?uri=urn:aaid:scds:US:e9541e0c-d03d-46cf-adad-e6dc4bd6645a  

የኤርትራ መንግስት መግለጫ በአሸባሪው የወያኔ ቡድን ላይ

  የኤርትራ መንግስት መግለጫ በአሸባሪው የወያኔ ቡድን ላይhttps://www.bbc.com/amharic/news-61481426

Oduu Gaddaa Onnee nama cabsu.

ምስል
  Hayyuun Seenaafi Aadaa Oromoo guddaan Obbo Sintaayyoo Tolaa Qana’aa dhibee tasa isaan mudateen addunyaa kana irraa du'aan boqotan. Obbo Sintaayyoo Tolaa Biiroo Aadaafi Tuurizimii Oromiyaatti sadarkaa ogeessaa irraa eegalee hanga Hogganaa Itti Aanaa Biirootti hojiilee Uummata Oromoo sadarkaa biyyaafi Idil- Addunyaatti beeksisan hojjetaniiru. Hanga dhibeen tasaa isaan muudatee Addunyaa kana irraa boqotanittis, Itti Aanaa Daarektara Inistitiyuutii Qorannoofi Qo’annoo Oromoo ta’uudhaan tajaajilaa turaniiru. Seenaafi seenessi Uummata Oromoo sirnoota darban keessa dabee barreeffamaa ture qorannoofi qo’annoo geggeessuudhaan seenaa qajeelaan Uummatichaa akka barraa’uuf gahee guddaa taphataniiru. Sirni Gadaa Oromoo bakka bu’aa Hambaa kiliyaa dhala namaa ta’ee, Mootummoota Gamtoomaniitti Dhaabbata Saayinsii, Aadaafi Barnootaa 'UNESCO'tti akka galmaa’uuf gahee guddaa gumaachaniiru. Gahee Uummanni Oromoo lola Adwaa, Saambeefi dirreewwan injifannoo waraana Xaaliyaanii qorannoodhaan ba

Abbaa ijoollee 11 fi maanguddoo umrii waggaa 69 Yuunvarsiitiin Jimmaa haaraa simate barataa Taaddasaa Giichillee!

ምስል
  Abbaan ijoollee 11 fi maanguddoon umrii waggaa 69 Barataa Taaddasaa Giichillee barattoota Yuunvarsiitiin Jimmaa haaraa simate keessa isaan tokko ta’uu ibsameera. Qoramata seensaa fudhachuun qabxii 502 galmeessuun Yuunvarsiitii Jimmaatti kan ramadaman barataa Taaddasaa Giichillee, Godina Wallagga Lixaa aanaa Ganjii ka’uun hiriyoota ijoolee isaa hiriyaa barumsaa taasiifachuun Jimmaa Yuunvarsiitiitti argamaniiru. Bara 1945 kan dhalatan obbo Taaddasaan abbaa ijoollee 11 yoo ta’an, haati warraa isaanii Aadde Biddiiqxuu Tolaa fi ijoolleen isaanii barumsa xumuruun sadarkaa guddaarraa akka ga’aniif gumachaa olaanaa taasiisuufii ibsaniiru. Fedhiin ijoollummaa akkuma hiriyoota isaanii qubee lakkaa’uun, saayinsii qorachuun bakka barbaatan ga’uuf qaban sababa itti gaafatamummaa maatii fi haala jireenyaan milkaa’uu baatus, kaka’umsa cimaa bakka yaadan ga’uu qabaniin Yuunvarsiitii seenuu isaanii dubbataniiru. Inistiityuutii Teeknooloojii Yuunvarsiitii Jimmaatti barataa haaraa ta’uun kan galan ob

የአማራ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት መግለጫ

ምስል
  ሕዝባችን ዳግም ለወያኔ ወረራ እና ጥቃት እንዳይዳረግ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደወትሮው ሁሉ የፀጥታ መዋቅሩ እና ደጀኑ ሕዝብ የራሱን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ ይሁን - የአማራ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት ሕዝባችን ዳግም ለወያኔ ወረራ ለጥቃት እንዳይዳረግ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደወትሮው ሁሉ የፀጥታ መዋቅሩ እና ደጀኑ ሕዝብ የራሱን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ እንዲሆን የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ ሕዝባችን ዳግም ለወያኔ ወረራ ለጥቃት እንዳይዳረግ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደወትሮው ሁሉ የፀጥታ መዋቅሩ እና ደጀኑ ሕዝብ የራሱን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ እንዲሆን የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጥቷል። የምክር ቤቱ መግለጫ ቀጥሎ ቀርቧል:- የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፀጥታው ምክር ቤት ባደረገው ስብሰባ የክልሉን ሰላምና ፀጥታ ሁኔታ በዝርዝር ገምግሟል፡፡ የወያኔ ወራሪ ቡድን በየቀኑ የጦርነት ነጋሪት እየጎሰመ የትግራይን ሕዝብ ለጦርነት እያነሳሳ በአማራ ክልል ላይ ዳግም ጦርነት አውጇል፡፡ ይህን አደገኛ ቅዠቱን ለመመከትና ለመቀልበስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የክልሉ መንግሥት የፀጥታ ምክር ቤት በአንክሮ ተወያይቶበታል፡፡ የጸጥታ ምክር ቤቱ በየደረጃው ያለው የፀጥታ መዋቅር ዝግጁ መሆን እንዳለበት አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ በሌላ በኩል በየደረጃው በተደረጉ ሕዝባዊ ውይይቶች ላይ ጎልተው ከወጡ ወሳኝ ጉዳዮች መካከል አንዱ የሕግ ማስከበር ሥራ መላላት ተጠቃሽ መሆኑን የጸጥታ ምክር ቤቱ በጥልቀት አንስቷል፡፡ በቅርብ ጊዜ ደግሞ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የአማራን የውስጥ አንድነት ለማዳከም፣ ሕዝብ ከሕዝብ በማጋጨትና በማጋደል ላይ ተሰማርተው ለጠላት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እየሠሩ ያሉ የተደራጁና ያልተደ

እልልልልልልልል በሉ የኢትዮጲያ ጠላቶች ሴራ አልተሳካም!! ከትላንቱ ሽብር ጀርባ የነበሩ ሁሉ ተለቃቀሙ!!

ምስል

“አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል”

ምስል
  “የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች “ ኦነግ ሸኔ ” ብለው የሰየሙት የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊትን ለማጥፋት ያቀደና “ ዓሳውን ለማጥመድ ባህሩን ማድረቅ ” በሚል መርህ የሚመራው ዘመቻ ከዓለም እይታ ተደብቆ በተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖችና የሃገሪቱ ክፍሎች በስፋት እየተካሄደ ይገኛል”ይላል ኦፌኮ ባለፈው እሁድ ሚያዝያ 23 2014 ዓም ያወጣው መግለጫ ⵆ ልብ በሉ “የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት” የሚባል   ሃይል እንዳለ ኦፌኮ ያውቃል ያምናል፤ስለዚህ የኦፌኮ አባላት በ”ኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት” ውስጥ በመሳተፍ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ተነግሮ የማያልቅ ጉዳት እያደረሱ ነው ማለት ነው ⵆ ምክንያቱም አባላቱ ፓርቲያቸው የሚያምነውንና የሚያንቆጳጰሰውን ሰራዊት መደገፍና ዓላማው ከግብ እንዲደርስ ማድረግ የአባልነት ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋልና ⵆ ሆኖም የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እንደፈረሰ፤ከአራት ዓመታት በፊት ኦነግ ለሰላማዊ ትግል ወደ አገር ገብቶ የሰራዊቱ አባላትም የፈለገ ወደ ቤተሰቡ የተቀረው በፍላጎቱ በኦሮሚያ የፀጥታ አካላት አባል ሆኖ የተቀላቀለ እንደሆነ ቀደም ሲል በአደባባይ ተነግሯል፤ታዲያ ኦፌኮ ብቻ የሚያውቀው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ከየት መጣ? ለነገሩ ትህነግና ኦፌኮ ኦነግ ሸኔ ድባቅ ሲመታ እጅግ በጣም ያማቸዋል ⵆ ትህነግ ሰሞኑን “የኦሮሞን ህዝብ ትግል እደግፋለሁ”በማለት መግለጫ ማውጣቷ የታወቃል ⵆ ኦፌኮም ትህነግን በማጀብ ነው መንግስት ላይ እሪ ሲል መግለጫ ያወጣው “አፍንጫ ሲመታ አይን ያለቅሳል” ነው ነገሩ ⵆ ትህነግና ኦፌኮ ኦነግ ሸኔ ሲመታ ጩኽታቸው ከፍ ይላል፤ምክንያቱም ኦሮሚያን በመበጥበጥ እነርሱ ወደ ስልጣን ኮርቻ እንዲወጡ ሊያደርግ ይችላል ብለው ተስፋ ያደረጉት ኦነግ ሸኔ በመሆኑ ነው አሁን ተስፋቸው የተ