ልጥፎች

ከጁላይ, 2018 ልጥፎች በማሳየት ላይ

በጌዴኦና ምዕራብና ምስራቅ ጉጂ ዞኖች አጎራባች ቦታዎች

ምስል
በጌዴኦና ምዕራብና ምስራቅ ጉጂ ዞኖች አጎራባች ቦታዎች የተከሰተውን ግጭት በዘላቅነት ለመፍታት ሁሉቱ አባጋዳዎች በጋራ በመስራት ላይ መሆናቸውን ገለጹ ግጭቱን ተከትሎም የተፈናቀሉ ዜጎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ አከባቢያቸው ለመመለሰም ሁሉንም የህብረተሰሰብ ክፍሎች ያሳተፈ ርብርብ እንደሚጠይቅም ጠቅሰዋል:: የጌዴኦና የጉጅ አባገዳዎች የጋራ የምክክር መድረክ ለሶስተኛ ጊዜ ተኳሂዷል፡፡ በዉይይቱም ችግሩን በዘላቅነት ለመፍታታት ሁሉንም የማህበረስብ ክፍሎች ጋር ምክክር ለማድረግ ከስምምነት መድረሳቸዉን ገልፀዋል፡፡ በውይይቱም ማጠቃለያ መልዕክት ያስተላለፉት የጉጂ አባገዳ ጅሎ ማኞ ለሦስት ወራት የዘለቀዉን የሰላም ዕጦት ለመፍታት አስፈላጊ የሆኑ ሰራዎችን ለመስራት መስማማታቸዉን ገልፀዉ ...ለዝህም በባህላቸዉ መሰረት ችግሩን ከምንጩ ለማድረቅ በሁለቱም በአጎራባች አከባቢዎች የሚስተዋሉ ወንጀሎች የጦር መሳሪያ እንቅስቃሴዎችና ጥቃቅን ትንኮሳዎችን እንድያቆሙ ጥረያቸዉን አስተላልፈዋል፡፡ የጌዴኦ አባገዳ ደንቦብ ማሩ በበኩላቸዉ ለረጅም ዘመናት ተከባብረዉ አብረዉ ስኖሩ የቆዩ ሁለት ወንድማማች ህዝቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረዉን የፀጥታ ችግር ለመፍታት የተደረገ የሰላም ድርድር ስከታማ መሆኑን ተናግረዉ...ችግሩን በማያዳግም መልኩ ለመቅረፍ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ለግጭት መነሻ ከምሆኑ እኩይ ተግባራት እንድቆጠቡ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡ ቀሪ ባህላዊ የግጭት አፈታት ስራዎችንም የሁለቱም ወገን የባህል ሽማግሌዎች ከሁሉም አከባቢ የተወከሉ ወጣቶች፤የባህል መሪዎች ፤ከየቀበሌ ተወክለዉ ከሚመጡ ህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ምክክር በማድረግ ሁሉም የአከባቢ ሰላም ለመጠበቅ ዘብ እንድቆም ለማድረግ የጋራ ቀጠሮ መያዛቸዉን አብራርተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሀገር ውስጥና በውጭ የነበሩት ሲኖዶሶች በአንድ ሲኖዶስ ለመመራት ተስማሙ

ምስል
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሁለቱ ሲኖዶስ የነበረው ልዩነት በዕርቀ ሰላም ወደ አንድነት ተመለሰ። ባለፉት 27 ዓመት በሁለት ሲኖዶስ ስትመራ የቆየችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርሲቲያን ወደ አንድ ለማምጣት የሰላምና የእርቅ ጉባዔው በዋሸንግተን ደብረ ሀይል ቅዱስ ገብርዔል ቤተክርስቲያን ባለፈው እሁድ የሁለቱም ልኡካን አባቶች በተገኙበት የጋራ ጸሎትና የመክፈቻ መርሐ ግብር ተጀምሯል። ሲኖዶሶቹ ለሁለት በመከፈላቸው ምክንያት ችግር ላይ የነበሩ የእምነቱን ተከታዮች ወደ አንድነት ለማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ውይይት በማድረግ ወደ አንድነት እንደተመለሱ ታማኝ ምንጮች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል። በእስካሁኑ ውይይታቸው በአንድ ሲኖዶስ ለመመራት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው ነው የተነገረው። በተጨማሪም "የሀገር ቤት ሲኖዶስ" እና "ስደተኛ ሲኖዶስ" የሚባለውን ለማስቀረት ተስማምተዋል። ይህ የሰላምና የእርቅ ጉባዔ እስከ አርብ ድረስ የሚቆይ እንደሆነና በውይይቱ መጨረሻ መግላጫ እንደሚሰጥ ነው የተገለፁው። በቅርቡ ወደ አሜሪካ ያቀኑትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አሸማጋይ ኮሚቴ አባላትን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በፅህፈት ቤታቸው ማነጋገራቸው የሚታወስ ነው። በዚህ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የአስታራቂ ኮሚቴ አባላቱ በእርቅና ሰላም ረገድ አርዓያ መሆን እንዳለባቸው በመጥቀስ፥ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሰላም የሀገር ሰላም እንደሆነ ተናግረዋል። ቤተ ክርስቲያኗ የጠፋውን ሰላም ወደ ነበርበት እንዲመለስ ለማድረግም ከ2003 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ከዚህ በፊት ማስታወቀቸው ይታወሳል። በ2010 ዓመተ ምህረት ጥቅም

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በነገው ዕለት ወደ አሜሪካ ያቀናሉ

ምስል
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በነገው ዕለት ወደ አሜሪካ ያቀናሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሎስ አንጀለስና በዋሽንግተን ዲ ሲ በሚኖራቸው ቆይታ ከኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከነገ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 24 ቀን ድረስ ነው በአሜሪካ ቆይታ የሚያደርጉት። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞ የመንግስት ለመንግስት ግንኙነትን መሰረት ያደረገ ሳይሆን፥ በአሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ተገናኝተው መወያየትን ዋና ዓላማው ያደረገ መሆኑን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። “ግንቡን እናፍርስ ድልድዩንም እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚያደርጉት ጉዞ በአጠቃላይ በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፥ በሀገራቸው እየተካሄደ ላለው ሁለንተናዊ ለውጥ አካል ሆነው ለሀገሪቱ ልማትና እድገት አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ያለመ ነው ተብሏል። ከዚህ ባለፈም ኢትዮጵያውያኑና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ በሃገሪቱ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ተሳታፊ በመሆን ራሳቸውንና ሀገራቸውን እንዲጠቅሙ በማለም የሚካሄድ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሀምሌ 21 ቀን በዋሽንግተን ዲ ሲ እና ሀምሌ 22 ቀን በሎስ አንጀለስ ከተማዎች ሁሉም ወገን የሚሳተፍባቸው ጉባዔ የሚያደርጉ ይሆናል። ሁለቱ ከተሞች በምስራቁና በምዕራቡ የአሜሪካ ግዛቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ አቅራቢያ ማዕከል ለማሰባሰብ አመች በመሆናቸው ለጉባኤው መመረጣቸውም ነው የተሰማው። በተለያዩ ግዛቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይን በየአካባቢያቸው ለመቀበል ፍላጎት ያሳዩ ቢሆንም፥ ካለው ጊዜ አንፃር ግን ሁሉንም ለማዳረስ አዳጋች በመሆኑ ሁለቱ ከተሞች

በኦሮሚያ ክልል የሚፈጠረውን ህገ ወጥ ተግባር ለመከላከል እና ወንጀል ፈጻሚዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል እየተሰራ ነው

ምስል
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተፈጠረ ያለውን ህገ ወጥ ተግባር ለመከላከል እና ወንጀል ፈጻሚዎች ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታየውን ችግር ለመቅረፍ ከቀላል ወንጀል ጀምሮ እስከ ሰው ህይወት ማጥፋት የፈጸሙ ወንጀለኞችን፥ ተከታትሎ በቁጥጥር ስር በማዋል ለህግ የማቅረቡ ስራ እየተከናወነ መሆኑንም ኮሚሽኑ ገልጿል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ሰኞ ዕለት ደምቢዶሎ ከተማ አንድ ነፍሰጡር እናት ወደ ሆስፒታል በመጓዝ ላይ እያለች፥ ቤተሰቡ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የነብሰ ጡሯ እናት ህይወት ሲያልፍ በቀሪዎቹ አራት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም ከጥቃቱ ጋር በተያያዘ በወቅቱ በጥበቃ ላይ የነበሩ ሶስት የጸጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ መጀመሩን፥ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሸን ኮሚሸነር አለማየሁ እጅጉ ተናግረዋል። ከዚህ ባለፈም ቅዳሜ ሐምሌ 7 ቀን 2010 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ይከናወን የነበረውን የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን የአቀባበል ሥነ ሥርዓት ለመዘገብ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በነበሩ፥ የድሬዳዋ የጋዜጠኞች ቡድን ላይ ጥቃት የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር ለማዋል ምርመራ እየተደረገ መሆኑንም ተናግረዋል። ወንጀለኞችን ተከታትሎ ለፍርድ የማቅረብ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል ያሉት ኮሚሸነሩ በአጠቃላይ በክልሉ እየተከሰቱ ያሉ ወንጀሎችን ለመከላከል እየተሰራ ነው ብለዋል። ወንጀለኞችን ወደ ህግ በማቅረቡ ተግባር ላይም ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍም ጠይቀዋል። በቀጣይም ይህን መሰል ተግባር እንዳይከሰት እና የህግ የበላይነት እንዲከበርም የክልሉ ፓሊስ ከምን ጊዜውም በላይ ተጠናክሮ እንደሚሰራም ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።

Shira Tibbanaa fi Fala Isaa

Via: Addisuu Araggaa Qixxeessaa 1.Walitti bu'iinsa sabaafi amantaa babal'isuu Jijjiirama qabsoo ummataa fi hooggansa haaromsaatiin galmaa’a jiru duubatti deebisuuf tibbana shira hamaatu xaxamaa jira. Shira deemaa jiru keessaa inni tokko bakka hundatti walitti bu’iinsi sabaa fi amantaan akka uumamu taasisdhaan walqooduun akka uumamu, seermaleessuumman (anarchy) akka babal’atu taasisuudha. Galmi adeemsa jeequmsa akka naannoottis ta’e akka biyyaattii uumuuf godhaamaa jiru kanaa nageenyi akka dhabamu, bahuu fi galuun lammiilee rakkoo akka ta’u, sodaa fi walqoodiinsi uumamee ummatni jijjiirama dhufaa jiru kana hiikasaa akka wallaalu godhuun cinqamee cunqursaa kaleessaa jalatti deebi’uu akka hawwu taasisuudha. 2.Dhandhamni injifannoo akka wallaalamu taasisuu Dhimmi lammataa ummatni Oromoo injifannoo qabsoo isaatiin argate dhandhama isaa akka wallaalu taasisuudha. kanaafis hojiin piropaagaandaa/ololaa cimaa Oromoo burjaajeessuuf kaayyefate maallaqaa fi humna namaa guddaa irr

ኦነግ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም አወጀ

ምስል
ኦነግ ከመንግስት ጋር የተጀመረውን የሰላም ውይይት ለማሳካት ጊዜያዊ የተኩስ አቁም አወጀ አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2010 (Tolawaaq W.) የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የተጀመረውን የሰላም ውይይት ለማሳካት ግዜያዊ የተኩስ አቁም ማወጁን አስታወቀ። ግንባሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለውን የፖለቲካ ችግር በሰላማዊ መንገድ መፍትሄ እንዲበጅለት እንደሚፈልግ ገልጿል። በቅርቡ በግንባሩ ሊቀ መንበር በሚመራ የኦነግ የልዑካን ቡድንና በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ መካከል በተደረገ ውይይት ያለውን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሲደረግ የነበረው ጥረት የሚያበረታታ ነው ብሏል። በመንግስት እና በግንባሩ መካከል የተጀመረውን የሰላም ንግግር መንግስታት፣ ህዝቦችና ሰላም ወዳዶች የሚሹት መሆኑን እንደሚገነዘብም ግንባሩ ገልጿል። የተጀመረውን የሰላም ንግግር ወደፊት ለማራመድና ለማሳካት ይረዳል በሚል እምነት በጊዜያዊነት ተኩስ ማቆሙን በመግለጫው አስታውቋል። ለጊዜው ይህ የተኩስ ማቆም አዋጅም የተጀመረው ንግግር የሚጠበቀውን ፍሬ ያገኛል ብሎ እንደሚያምንም ገልጿል።

አቶ ኃይለማርም ደሳለኝ የዙምቧብዌን አገራዊ ምርጫ እንዲታዘቡ ተመረጡ

ምስል
የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርም ደሳለኝ የዙምቧብዌን አገራዊ ምርጫ እንዲታዘቡ ተመረጡ። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርም ደሳለኝ በዙምቧብዌ በሚካሄደው ምርጫ የአፍሪካ ሕብረት የምርጫን ታዛቢ ቡድንን እንዲመሩ ተመረጡ። የዙንቧብዌ መንግስት ከጥቂት ወራት በፊት ዘንድሮ የሚካሔደውን ምርጫ እንዲታዘቡ የአውሮፓና የአፍሪካ ሕብረትን ጨምሮ የመንግስታቱ ድርጅትን የልኡካን ቡድን ጋብዞ ነበር። በዚህም የአፍሪካ ሕብረት ሁለት የታዛቢዎች ቡድን የአገሪቱን ምርጫ እንዲታዘብ ወስኗል። አንዱን ቡድን የመምራት ስራም ለቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃለማርያም ደሳለኝ ሰጥቷል። አቶ ኃይለማርያም በዚሁ መሰረትም ከአስር ቀን በኋላ ወደ ሀረሬ እንደሚያመሩም ተጠቁሟል። ምንጭ:- ኢዜአ

Isaayyaasa Afawarqii Sanbata dhufu Itiyoophiyaa daawwatu

ምስል
Pireezidaantiin mootummaa Eertiraa Isaayyaasa Afawarqii Sanbata dhufu Itiyoophiyaa daawwachuu eegalu. Pireezidaant Isaayyaas Sanbata iftaanii gara Finfinnee dhufuudhaan Itiyoophiyaa akka daawwatan qophii taasifamaa jiruun mirkanaa'eera. Mootummaan Itiyoophiyaa sirni daawwannaa kun kan milkaa'e akka ta'uuf qophaa'aa akka jiru hubatameera. Sanbataafi Dilbata darbe gareen ergamaan Mootummaa Itiyoophiyaa muummicha ministiraa Dr.Abiy Ahmadiin hoogganame Eertiraatti daawwannaa seena qabeessadha jedhame taasisee akka deebi'e ni beekama Dawwannaan Asmaraatti taasifame hanga ammaatti ummata biyyaalee lamaanii dabalatee qaamolee gara garaatiin dinqisiifatamaa kan jiru yammuu ta'u mootummoonni lameen waliigalteewwan gara garaa akka waliif mallatteessan ni yaadatama

Marii jalqabame milkeessuuf dhukaasa dhaabeera- ABO

ምስል
Finfinnee, Adoolessa 5,2010(Tolawaaq W.) -Addi Bilisummaa Oromoo mootummaa Ityoophiyaa waliin marii itti fufuu akka barbaadu beeksiseera. Addichi rakkoo siyaasa Ityoophiyaa hiikuuf mariin furmaata ta'uu kaasee, marichaan milkaa'uuf labsii dhukaasa dhaabuu labsuu isaas ifoomseera. ABOn ibsa har'a baaseen akka beeksisetti, hayyu dureen addichaa yeroo nministiraa Dooktar Abiy Ahimad Eertiraa daawwatanitti walga'anii mari'achuun, rakkoo jiru karaa nagayaa furuuf yaaliin godhamaa ture tarkaanfii tokko fuula dura deemuu kan danda’e ta'uu ibseera. Haasawa nagayaa jalqabame kanas mootummoonni, ummattoonnii fi nagaa jaallattoonni kan barbaadan ta'uu ABOn ni amana jedheera. Haaluma kanaan, Addi Bilisummaa Oromoo kana hubachuun, haasaa nagayaa jalqabame fuula dura tarkaanfachiisuu fi milkeessuuf, yeroodhaaf dhukaasa dhaabuu labseera jedheera. Mariin eegalames firiidhaan akka goolabamu abdii akka qabu addichi ibsa isaatiin beeksiseera. Itti gaafatamaan ij

Haraargee Lixaatti qaamotiin nageenyaa ajjeechaa raawwatan adabaman

Manni Murtii Olaanaa Godina Haraargee Lixaa qaama nageenyaa yakka ajjeechaan himataman sadi hidhaa cimaa waggaa 20tin adabe. Godina Haraargee lixaa aanaa Bookeetti bara dabre hiriira mormii ‘namoonni hidhaman nuuf haa hikkaman’ jechuun bahame irratti lubbuun namoota sadii darbee ture. Yakka ajjeechaa kana raawwachuun kan himataman 1ffaa Ahmad Haajii Itti Gaafatamaa Waajjira Bulchiinsa fi nageenya aanichaa, 2ffaa Gargaaraa Saajin Abdurahmaan Ahmad Poolisii, 3ffaa Gargaaraa Saajin Abdii Aadam Poolisii fi 4ffaa Gargaaraa Saajin Mahammad Taajir Sulee Poolisii irratti himaatni banamee ture. Himannaan irratti dhiyaate ragaa Abbaa Alangaatiin waan mirkanaa’eef, Manni Murtii Olaanaa Godina Haraargee Lixaa Dhaddacha guyyaa Adoolessa 5, 2010 ooleen himatamtoota 1ffaa,2ffaa fi 4ffaa hidhaa cimaa waggaa 20tiin kan adabee jira. Himatamaa 3ffaa Gargaaran Saajin Abdii Aadam immoo himatni irratti dhiyaate ragaan waan hin mirkanoofneef akkasumas ragaa ittisaa himatamaan dhihee

ቆይታ ከጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ጋር

ምስል
  የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የኦፕሬሽን ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ቆይታ አድርገዋል። ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያ ካሏት ባለ አራት ኮኮብ ሙሉ ጄኔራሎች አንዱ ናቸው። ትውልዳቸው በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ወረዳ ኩየራ አካባቢ ሻሻ ቀበሌ ጥር 27 ቀን 1957 ዓ . ም፡፡ የደርግን ሥርዓት ለመጣል በተደረገው የትጥቅ ትግል ተሳትፈዋል። ከትጥቅ ትግሉ በኋላ የብርጌድ፣ የሬጅመንት፣ የኮር እንዲሁም የማዕከላዊ ዕዝ ምክትል አዛዥ፤ የምዕራብ ዕዝ አዛዥ፤ የተባበሩት መንግሥታት የአብዬ ግዛት ግዳጅ የኃይል አዛዥ በመሆን አገልግለዋል፡፡ በሰላም ማስከበር ዋና መምሪያ ኃላፊነትም ያገለገሉ ሲሆን፤ በአሁን ወቅት የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የኦፕሬሽን ኃላፊ በመሆን እየሠሩ ይገኛሉ። ጄኔራል ብርሃኑ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአልፋ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፤ የማስተርስ ዲግሪ ከግሪንዊች ዩኒቨርሲቲ በትራንስፎርሜሽናል ሊደርሺፕ የተቀበሉ ሲሆን፥ በሰላምና ደህንነትም ማስትሬት ዲግሪ አላቸው። አዲስ ዘመን ፡ - በኢትዮጵያ የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ? ጄኔራል ብርሃኑ፡ - የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታ መለኪያው ብዙ ነው፡፡ አንደኛው የዘመናዊ ሠራዊት መለኪያ ሠራዊቱ ዓላማውን እንዲያውቅ፣ ለምን እንደተደራጀና እንደሠለጠነ   እንዲገነዘብ ተደርጎ ሲገነባ ነው፡፡ ሁለተኛው የዘመናዊነት መገለጫ በወታደራዊ ሳይንስ