አቶ ኃይለማርም ደሳለኝ የዙምቧብዌን አገራዊ ምርጫ እንዲታዘቡ ተመረጡ

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርም ደሳለኝ የዙምቧብዌን አገራዊ ምርጫ እንዲታዘቡ ተመረጡ።
የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርም ደሳለኝ በዙምቧብዌ በሚካሄደው ምርጫ የአፍሪካ ሕብረት የምርጫን ታዛቢ ቡድንን እንዲመሩ ተመረጡ።
የዙንቧብዌ መንግስት ከጥቂት ወራት በፊት ዘንድሮ የሚካሔደውን ምርጫ እንዲታዘቡ የአውሮፓና የአፍሪካ ሕብረትን ጨምሮ የመንግስታቱ ድርጅትን የልኡካን ቡድን ጋብዞ ነበር።
በዚህም የአፍሪካ ሕብረት ሁለት የታዛቢዎች ቡድን የአገሪቱን ምርጫ እንዲታዘብ ወስኗል።
አንዱን ቡድን የመምራት ስራም ለቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃለማርያም ደሳለኝ ሰጥቷል።
አቶ ኃይለማርያም በዚሁ መሰረትም ከአስር ቀን በኋላ ወደ ሀረሬ እንደሚያመሩም ተጠቁሟል።

ምንጭ:- ኢዜአ

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ibsa Ijjannoo Koree Giddugaleessaa Dhaabbata Dimokiraatawa Ummata Oromoorraa kanname.

Historic speech of PM Dr.Abiy Ahmed(english version)

Akkuma Kaleessaa Har’as Qormaatota Injifinnoon Ceenee, Harka Keenya Galataaf ni Bal’ifna