የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር.....

የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ መሰረት መሰረት ከአሁን በፊት የነበሩ እና ከዚህ በኋላ የማይቀጥሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች
1. የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር ሚኒስቴር- በሰላም ሚኒስቴር ስር የተጠቃለለ
2. የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት- በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሰክረተሪያት የሚተካ
3. የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር - የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የተጠቃለሉ
4. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር- በአንድ ላይ የተዋሃዱ
5. የከተማ እና ቤቶች ልማት ሚኒስቴር-ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጋር የተዋሃዱ

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ

ቤተ መንግሥት ድረስ ገብተው ጉድ ሊሰሩን የነበሩ የሠራዊቱ አባላት መኖራቸውን ካሰብን......