የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር.....

የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ መሰረት መሰረት ከአሁን በፊት የነበሩ እና ከዚህ በኋላ የማይቀጥሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች
1. የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር ሚኒስቴር- በሰላም ሚኒስቴር ስር የተጠቃለለ
2. የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት- በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሰክረተሪያት የሚተካ
3. የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር - የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የተጠቃለሉ
4. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር- በአንድ ላይ የተዋሃዱ
5. የከተማ እና ቤቶች ልማት ሚኒስቴር-ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጋር የተዋሃዱ

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

ግጭት ተከስቶባቸው የነበረባቸው የቡኖ በደሌ ዞን ሁለት ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋትና ሰላም ተመልሰዋል

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ