ሁለቱ የለውጥ መሪዎች የተጀመረውን ሀገራዊ ለውጥ አብረው ያስቀጥላሉ






ፊንፊኔ/አዲስ አበባ ታህሳስ 13/2012(TW)

የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ በቅርቡ በአዲሱ ውህድ ፓርቲ አመሰራረትና ሌሎች የተወሰኑ አካሄዶች ልዩነት እንዳላቸው መናገራቸው ይታወሳል።
በዚህ የተነሳ በካከላቸው ትልቅ ልዩነት እንደተፈጠረ ተደርጎ በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ሲናፈስ መቆየቱ ይታወቃል።ሆኖም ልዩነቱ የግል ሀሳብን በነፃነት ማራመድን የሚያመላክት ዴሞክራሲያዊ መብት የተንፀባረቀበት እንጂ የተካረረ የግለሰቦች ፀብ አልነበረም።
ለውጡ ዘለቄታ እንዲኖረው እንዴት እንምራው የሚል የተወሰነ የአካሄድ ልዩነት እንጂ በሚወራው ደረጃ አልነበረም።በመሆኑም አሁንም የሃሳብ ልዩነታቸው ላይ በሰለጠነ አካሄድ ቁጭ ብለው ከተከራከሩበት በኋላ የሃሳብ ልዩነታቸውን ፈተው ለውጡን አብረው ለመስራት ተስማምተዋል።
የሃሳብ ልዩነት  ክርክር በሃሳብ ብቻ መጋጨት ብሎም የሚሰማንን በነፃነት መግለፅ ዴሞክራሲያዊ ባህል ነው።

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ministiroota Itiyoophiyaa har'a muudaman

Ibsa Dhaabbatummaa Dh.D.U.O

Obbo Muktaar Kadir pireezidaantii Mootummaa Naannoo Oromiyaa ta’uun lammata filataman