የደሃ ልጅ እንዲሞት ማድረግ ትንሽነት ነው



 ሰሞኑን በውጭ የሚገኙ ጠባብ ኃይሎች በመላ ኢትዮጵያና ኦሮሚያ ውስጥ ብጥብጥ እንዲስፋፋ ካላቸው ፍላጎት የተነሳ ምንም አይነት ግንዛቤ የሌላቸውን ሕፃናት ተማሪዎችን ለአመፅ በመገፋፋት ላይ ይገኛሉ።

ይህን የፀረ ሰላም ኃይሎች እኩይ ድርጊት በመከላከል ሕገ መንግስቱን ማስከበር የሁሉም ኢትዮጵያ ዜጋ ግዴታ መሆኑ ይታወቃል።በዚህ ጉዳይ ላይ እስኪ ይህን የቢኒያም ከበደን እይታ ይህን ሊንክ በመጠቀም ይከታተሉ https://www.youtube.com/watch?v=ernDV6LDH-k


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ministiroota Itiyoophiyaa har'a muudaman

Ibsa Dhaabbatummaa Dh.D.U.O

Obbo Muktaar Kadir pireezidaantii Mootummaa Naannoo Oromiyaa ta’uun lammata filataman