የደሃ ልጅ እንዲሞት ማድረግ ትንሽነት ነው



 ሰሞኑን በውጭ የሚገኙ ጠባብ ኃይሎች በመላ ኢትዮጵያና ኦሮሚያ ውስጥ ብጥብጥ እንዲስፋፋ ካላቸው ፍላጎት የተነሳ ምንም አይነት ግንዛቤ የሌላቸውን ሕፃናት ተማሪዎችን ለአመፅ በመገፋፋት ላይ ይገኛሉ።

ይህን የፀረ ሰላም ኃይሎች እኩይ ድርጊት በመከላከል ሕገ መንግስቱን ማስከበር የሁሉም ኢትዮጵያ ዜጋ ግዴታ መሆኑ ይታወቃል።በዚህ ጉዳይ ላይ እስኪ ይህን የቢኒያም ከበደን እይታ ይህን ሊንክ በመጠቀም ይከታተሉ https://www.youtube.com/watch?v=ernDV6LDH-k


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

invastimantii Oromiyaa caalmatti cimsuuf qajeelfamni dambii haaraan ba'ee hojiirra ooluu eegaleera

ግጭት ተከስቶባቸው የነበረባቸው የቡኖ በደሌ ዞን ሁለት ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መረጋጋትና ሰላም ተመልሰዋል

የዶ/ር ነጋሶ “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” መፅሐፍ