በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አቋምን የሚተነትን ጽሁፍ



በከሰሩየፖለቲካኃይሎችየጥፋትተልእኮናተግባርየሀገራችንህዳሴአይደናቀፍም!

የኦሮሚያብሔራዊክልላዊመንግስትናመላውየክልሉሕዝብባለፉትሁለትአስርትዓመታትበተጎናጸፏቸውየልማትናየእድገትእድሎችበብቃትበመጠቀምከፍተኛለውጥማስመዝገብችለዋል፡፡ የክልላችንናየሀገራችንዜጎችበኋላቀርነትናበመሀይምነትተዘፍቀውበከፋድህነትውስጥእንዲኖሩይወስኑባቸውየነበሩትስርዓቶችየትምህርትእድልመስፋፋትንለመኳንንቶቻቸውናለገዢውመደብአባላትብቻይቸሩየነበረበትሁኔታየቅርብጊዜታሪካችንሆኖአልፏል፡፡
በህዝቦችይሁንታየተመሰረተውልማታዊዴሞክራሲያዊስርዓትበህዝቦችቀጥተኛተሳትፎመገንባትከጀመረበትወዲህበሀገራችንናበክልላችንእየታየያለውለውጥከፍተኛነው፡፡ከነዚህለውጦችመካከልምበመጀመሪያውየእድገትናትራንስፎርሜሽንእቅድዘመንበተመዘገቡለውጦችአጠቃላይየኢኮኖሚእድገታችንበሁለትአኃዝእንዲያድግያስቻለበትሁኔታተፈጥሯል፡፡ ይህምየህዳሴውመስመርትክክለኛነትናቀጣይነትየተረጋገጠበትንእድልአስገኝቷል፡፡ 

ይህበህዝባችንተጠቃሚነትዙሪያከፍተኛቦታየሚሰጠውእድገትዓለምእድገትንበሚለካባቸውመስፈርቶችተመዝኖማረጋገጫያገነኘመሆኑይታወቃል፡፡ ሀገራችንምሆነክልላችንበዚህበተገኘውየኢኮኖሚእድገትከዓለምፈጣንአዳጊአስርሀገራትመካከልአንዷለመሆንየበቃችበትንሁኔታፈጥረናል፡፡
ለአንድሀገርእድገትየሰውሀብትልማትወሳኘኝጉዳይመሆኑንየተረዳውልማታዊምንግስታችንበዘርፉከፍተኛርብርብሲያደርግምቆይቷል፡፡በዚህረገድየትምህርትእድሎችንየማስፋት፤ የትምህርትተቋማትንማስፋፋትንየዘርፉንየትምህርትጥራትበሁሉምደረጃለማስጠበቅሲደረግየነበረውጥረትውጤታማእየሆነመጥቷል፡፡ በሁሉምመሰክየተጀመረውንለውጥበማስቀጠልበሁለተኛውየእድገትናትራንስፎርሜሽንእቅድዘመንምየህዝባችንንተሳታፊነትናተጠቃሚነትበማረጋገጥሀገራችንንናህዝባችንንመካከለኛገቢካላቸውሀገራትተርታለማሰለፍየሚደረገውትግልተጠናክሮይቀጥላል፡፡
እስካሁንየተገኙድሎችንበማስቀጠልለሀገራዊራዕይምሰሶበሚሆኑበትአግባብለመምራትየተገኙትየሰላምናየመረጋጋትሁኔታዎችተጠናክረውሊቀጥሉይገባል፡፡መንግስትናየክልላችንሕዝቦችበትምህርትተቋማትምሆነባጠቃላይበክልሉየተገኘውንሰላምናመረጋጋትከምንጊዜውምበላይነቅተውየሚጠብቁበት፤የሚንከባከቡበትና፤ ቀጣይነትላለውየተሻለእድገትበሚረባረቡበትሁኔታውስጥእንገኛለን፡፡

የፖለቲካኪሰራየደረሰባቸውየጥፋትኃይሎችሁሌምበክልላችንላይበማተኮርናበሽብርተኝነትከተፈረጁድርጅቶችጋርበመቀናጀትናበፀረሰላምሚዲያዎችየሀሰትወሬበመንዛትሁከትለመፍጠርሲያደርጉትበነበረውጥረትየኦሮሞህዝብልጆችበአእምሮእድገትናየፈጠራክህሎትእንዳይዳብርናወደኃላእንዲቀሩ፤ ተወዳዳሪነታቸውእንዲደናቀፍናድህነትናኃላቀርነትበክልሉስርሰዶእንዲቆይያላቸውንክፉምኞትለመተግበርጥረትሲያደርጉቆይተዋል፡፡የኦሮሞህዝብበተፈጥሮበተቸረውቋንቋየመጠቀምመብቱለዘመናትተነፍጎከኖረበትሁኔታራሱንአላቆዛሬቋንቋውየሳይንስ፤የጥናትናምርምር፤እንዲሁምየእድገትምንጭበመሆንከፍተኛለውጥእያስመዘገበይገኛል፡፡ በተፈጠረውምቹሁኔታምባሁኑሰዓት በክልላችን  8.5 ሚሊዮንየሚጠጉተማሪዎችበትምህርትተቋማትተመዝግበውበመማርላይይገኛሉ፡፡

ህዝባችንከትምህርትልማቱተጠቃሚእየሆነመምጣቱንበማረጋገጡበዘንድሮውዓመትታይቶበማይታወቅቁጥርልጆቹንወደትምህርትማዕድመላኩያሳረራቸውእነዚህየከሰሩየፖለቲካኃይሎችናበአሸባሪነትየተፈረጁድርጅቶችበጋራበመሆንከሰሞኑእንደለመዱትበተለያዩፀረሰላምሚዲያዎችባሰራጩትየሀሰትፐሮፓጋንዳበኦሮሚያየተወሰኑዞኖችናወረዳዎችእንዲሁምትምህርትቤቶችውስጥሁከትተፈጥሯል፡፡ በዚህምድርጊታቸውለንብረትናለሰውህይወትህልፈትቀጥተኛተዋናይበመሆንላይይገኛሉ፡፡
ለሁከትተግባራቸውየተጠቀሙትአጀንዳ፤ የፊንፊኔከተማናየኦሮሚያልዩዞንከተሞችንበማስተርፕላንስምለመቀላቀልነው፤የኦሮሚያንከተሞችበዘመናዊአሰራርለመምራትበክልሉየወጣውንየከተሞችአዋጅየኦሮሚያንከተሞችለፌዴራልለመስጠትናየኦሮሚያንመሬትለማስቆረስነውየሚልፍጹምከእውነትየራቀፐሮፓጋነዳበመንዛትነው፡፡
በክልላችንእየተመዘገበያለውእድገትበቀጠለናበጨመረልክየጥፋትናየብተናአቋሞቻቸውከመቃብርበታችየሚውልባቸውበመሆኑየሞትሽረትትግላቸውየሀሰትፕሮፓጋንዳናህዝብንመነጣጠልእንደሆነከተለመደተግባራቸውይታወቃል፡፡በመሰረቱየጋራእቅዱዓላማየህዝቡንየላቀተጠቃሚነትናአብሮየመልማትጽንሰሀሳብየያዘሲሆን፤ ይህምዘመናዊውዓለማቀፍማህበረሰብየሚጠቀምበትልምድነው፡፡ 

ሁሉንምየክልላችንየእድገትናየልማትእቅዶችለመተግበርከህዝብጋርበግልጽተወያይቶመግባባትላይየመድረስባህሉንለማስቀጠልያለውዝግጁነትከፍተኛነው፡፡የፊንፊኔናኦሮሚያልዩዞንከተሞችየጋራልማትአጀንዳምከዚህባህልውጪየሚታይናየሚታሰብአይሆንም፡፡ከዚህበዘለለየፖለቲካኪሳራሲያስተናግዱየኖሩየጥፋትኃይሎችእንደሚያናፍሱትህገመንግስቱንናፌዴራላዊአወቃቀሩንበመጣስየኦሮሚያንመሬትአሳልፎለፊንፊኔየመስጠት፤ አርሶአደሩንምየማፈናቀልዓላማጨርሶሊኖረውአይችልም፡፡አይኖረውምም፡፡

የክልሉከተሞችአዋጅምፈጽሞከጋራልማትእቅዱጋርየማይገናኝናየኦሮሚያንመሬትቆርሶለሌላአካልየመስጠትውጥንየሌለውሲሆንዓላማውምለክልሉከተሞችየልማትናመልካምአስተዳደርጥያቄዎችቀጥተኛምላሽለመስጠት፤የኪራይሰብሳቢነትአመለካከትናድርጊቶችንለመዋጋት፤ የሚሰበስቡትንገቢምለራስልማትየሚያውሉበትንአሰራርለመፍጠር፤የከተሞችናየገጠሩንእድገትበማስተሳሰርፍትሃዊተጠቃሚነትንለማስገኘትያለመብቻነው፡፡አዋጁየሚመለከተውምየኦሮሚያከተሞችእንጂሌላውንአይደለም፡፡ ኦሮሚያበሌላውላይወይምሌላውክልልበኦሮሚያላይበመሰልአዋጅለመወሰንህገመንግስታዊስልጣንየላቸውም፡፡
እነዚህየጥፋትኃይሎችጉዳዩንበማጣመም፤የሰፊውኦሮሞህዝብልጆችተምረውውጤታማእንዳይሆኑ፤የነገሀገራቸውንእንዳይገነቡድብቅዓላማቸውንለማሳካትትርምስየመፍጠርስራቸውንተያይዘውታል፡፡እነዚህየጥፋትናየከሰሩየፖለቲካኃይሎች፤በሽብርተኝነትበተፈረጁድርጅቶችናጸረሰላምሚዲያዎችበነዙትመርዝበተወሰኑየክልላችንየትምህርትተቋማትእየተፈጠረባለውየሁከትድርጊትሰሞኑንበክልላችንደቡብምእራብሸዋዞንአንድሰው፤ በምእራብወለጋጨሊያአካባቢሁለትሰዎችበድምሩለሶስትሰዎችህይወትመጥፋትመንስኤሆነዋል፡፡በጸጥታኃይሎችላይድብደባከመድረሱምባሻገርበመንግስተናየግለሰቦችንብረትውድመትምእንዲደርስአድርገዋል፡፡በተፈጠረውሁከትህይወታቸውንላጡወገኖችመንግስትየተሰማውንጥልቅሀዘንእየገለጸለተጎጂወገኖችቤተሰቦችመጽናናትንይመኛል፡፡ የደረሰውጥፋትበጥቂትዞኖች፤ወረዳዎችና፤ትምህርትቤቶችከመሆኑምበላይበተቀሩትአብዛኛውየክልላችንአካባቢዎችሰላማዊየመማርማስተማርሂደቱየቀጠለሲሆንሁኔታውምበቁጥጥርስርውሏል፡፡እነዚህየጥፋትኃይሎችለፈጠሩትሁከትናለደረሰውጉዳትተጠያቂእንደሚሆኑናበንጹሀንወጣቶችደምየከሰረፖለቲካንማካከስእንደማይቻልአውቀውከጥፋታቸውበአፋጣኝእንዲሰበሰቡመንግስትያሳስባል፡፡
በሁሉምተቋማትየሚገኘውየትምህርትማህበረሰብህዝብናመንግስትተስፋየሚጥሉበትንትውልድበትምህርትእንዳይበለጽግእያደረገያለውንየጥፋትኃይልለመመከትላደረገውርብርብአድናቆቱንእየገለጸእነዚህንኃይሎችከጥፋትድርጊታቸውለማስቆምእንደወትሮውሁሉየትምህርትሰራዊቱየጋራጥረትተጠናክሮመቀጠልይኖርበታል፡፡
የክልላችንሰላምማስጠበቅአባላትምየነዚህንየፖለቲካኪሳራአስተናጋጅኃይሎችሴራናድርጊትበብስለትበመለየትህጋዊእርምጃበመውሰድ፤የትምህርትተቋማትየትምህርትልማትዓላማንለማሳካትብቻእንዲቆሙድርሻቸውንይወጣሉ፡፡ ተማሪዎችየለማችናየበለጸገችሀገራቸውንለመገንባትመማር፤በእውቀትተወዳዳሪሆኖመገኘትናበክልሉልማትውስጥተሳታፊበመሆንየበኩላቸውንለሀገራቸውአስተዋጽኦከማድረግባሻገርያለውነገምእንደትናንቱለአምባገነንየገዢመደብአባላትምዝበራራስንአሳልፎለመስጠትራስንማዘጋጀትመሆኑንሊገነዘቡይገባል፡፡
የከሰሩየፖለቲካኃይሎችምንጊዜምየኦሮሞሕዝብልማትናለውጥየሚያበግናቸው፤ 

የብተናአጀንዳበመቅረጽየሚተገብሩትየሁከትዘመቻሁሉመነሻውዓላማቸውእንደሆነሕዝብናመንግስትይረዳሉ፡፡ መንግስትናሕዝብየጀመሩትንፀረድህነትትግልለአፍታምእንደማይደናቀፍበማመንበአንድበኩልየነዚህንየጥፋትኃይሎችእኩይዓላማለማክሸፍከምንጊዜውምበላይበአንድነትእንዲቆሙበሌላበኩልየፀረድኅነትትግሉንአጠናክረውእንዲቀጥሉጥሪውንያቀርባል፡፡

የኦሮሚያመንግስትኮሙኒኬሽንጉዳዮች ጽ/ቤት

ህዳር 23/2008ፊንፊኔ

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Ministiroota Itiyoophiyaa har'a muudaman

Ibsa Dhaabbatummaa Dh.D.U.O

Obbo Muktaar Kadir pireezidaantii Mootummaa Naannoo Oromiyaa ta’uun lammata filataman