የቀድሞ የሱሉልታ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 14 ግለሰቦች በሙስና ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀርበዋል

በሱሉልታ ከተማ ከ140 ካሬ ሜትር ጀምሮ በተለያየ መጠን የወልና የመንግስት መሬትን በጥቅም በመመሳጠር ለ7 ሺህ ግለሰቦች ስጥተዋል ተብለው የተጠረጠሩ የቀድሞ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ስዩም ሀይሉን ጨምሮ 14 ግለሰቦች ዛሬ ፊንፊኔ ዙሪያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።read more

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

Lafa Keenya Nujalaa Gurgurachuufi?

Historic speech of PM Dr.Abiy Ahmed(english version)

Ibsa Konfaransii Dhaabbattummaa 8ffaa Dh.D.U.O